የአፍሪካ የነዳጅ ተቆጣጣሪዎች ፎረም ናይጄሪያን ለዋና ጽሕፈት ቤቱ መቀመጫነት መረጠ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ የነዳጅ ተቆጣጣሪዎች ፎረም ናይጄሪያን ለዋና ጽሕፈት ቤቱ መቀመጫነት መረጠ
የአፍሪካ የነዳጅ ተቆጣጣሪዎች ፎረም ናይጄሪያን ለዋና ጽሕፈት ቤቱ መቀመጫነት መረጠ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.12.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ የነዳጅ ተቆጣጣሪዎች ፎረም ናይጄሪያን ለዋና ጽሕፈት ቤቱ መቀመጫነት መረጠ

የናይጄሪያ የላይኛው የተፈጥሮ ነዳጅ ተቆጣጣሪ ኮሚሽን (ኑፕርስ) እንዳስታወቀው፣ ይህ ውሳኔ ናይጄሪያ የአኅጉሪቱ ቀዳሚ ድፍድፍ ነዳጅ አምራች በሆነችበት ሁኔታ በአፍሪካ የነዳጅ ቁጥጥር ዘርፍ ያላትን ቁልፍ ቦታ ያጠናክራል።

ኮሚሽኑ እንዳለው፣ የኑፕርስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ግቤንጋ ኮሞላፌም የጊዜያዊ ኃላፊነት ሚናቸውን ተከትሎ ሊቀ-መንበር ሆነው ተመርጠዋል።

ኮሞላፌም ላሳዩት እምነትና ክብር የአፍሪካ አቻዎቻቸውን አመስግነው፤ የትኛውም አባል ሀገር ወደኋላ እንዳይቀር ለማድረግ ቃል ገብተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ የነዳጅ ተቆጣጣሪዎች ፎረም ናይጄሪያን ለዋና ጽሕፈት ቤቱ መቀመጫነት መረጠ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ የነዳጅ ተቆጣጣሪዎች ፎረም ናይጄሪያን ለዋና ጽሕፈት ቤቱ መቀመጫነት መረጠ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0