ሦስት ኢትዮጵያውያን የ15ኛው የአፍሪካ ሊደርሺፕ መጽሔት የ2025 ዓመት ምርጥ ግለሰቦች ሽልማቶችን አሸነፉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሦስት ኢትዮጵያውያን የ15ኛው የአፍሪካ ሊደርሺፕ መጽሔት የ2025 ዓመት ምርጥ ግለሰቦች ሽልማቶችን አሸነፉ
ሦስት ኢትዮጵያውያን የ15ኛው የአፍሪካ ሊደርሺፕ መጽሔት የ2025 ዓመት ምርጥ ግለሰቦች ሽልማቶችን አሸነፉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.12.2025
ሰብስክራይብ

ሦስት ኢትዮጵያውያን የ15ኛው የአፍሪካ ሊደርሺፕ መጽሔት የ2025 ዓመት ምርጥ ግለሰቦች ሽልማቶችን አሸነፉ

ከአጠቃላይ 12 "ፐርሰንስ ኦፍ ዘ ይር" አሸናፊዎች ውስጥ የተካተቱት ሦስቱ ኢትዮጵያውያን፣ በሚከተሉት ምድቦች  የዓመቱ መሪዎች መሆናቸውን መጽሄቱ ባሰራጨው መግለጫ አስታውቋል።

▫ የአፍሪካ የግብርና ልማት የዓመቱ መሪ ፦ ግርማ አመንቴ፣ የቀድሞ የግብርና ሚኒስትር

▫ የአፍሪካ የመንግሥት ዘርፍ መሪ ዓመቱ መሪ፦ ደበሌ ቀበታ፣ የኢትዮጵያ ጉምርኩ ኮሚሽን ኮሚሽነር እና

▫ የአፍሪካ የዓመቱ የበጎ አድራጎት ሰው፦ ሳሙኤል ታፈሰ፣ ሰንሻይን ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና የሰንሻይን ፊላንትሮ ፋውዴሽን መሥራች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሦስት ኢትዮጵያውያን የ15ኛው የአፍሪካ ሊደርሺፕ መጽሔት የ2025 ዓመት ምርጥ ግለሰቦች ሽልማቶችን አሸነፉ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሦስት ኢትዮጵያውያን የ15ኛው የአፍሪካ ሊደርሺፕ መጽሔት የ2025 ዓመት ምርጥ ግለሰቦች ሽልማቶችን አሸነፉ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0