https://amh.sputniknews.africa
ዩኒቨርሲቲ መግባት ብቸኛ አማራጭ ነውን? ሀገር ያፈራቻቸው ሌሎች ዕድሎችን እንዴት እንጠቀም?
ዩኒቨርሲቲ መግባት ብቸኛ አማራጭ ነውን? ሀገር ያፈራቻቸው ሌሎች ዕድሎችን እንዴት እንጠቀም?
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የስነ-አዕምሮ ባለሙያ እና አማካሪ ከሆኑት አቶ እድሜአለም ግዛ ጋር በመሆን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ጋር ተያይዞ ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ የተቆረጠውን ውጤት የማያስመዝገቡ ተማሪዎች ቁጥር እየላቀ መምጣቱን ተከትሎ... 03.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-03T17:16+0300
2025-12-03T17:16+0300
2025-12-03T17:16+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/03/2393325_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_4d5cbf43ce15a033d2661f4fbba8f91c.png
ዩኒቨርሲቲ መግባት ብቸኛ አማራጭ ነውን? ሀገር ያፈራቻቸው ሌሎች ዕድሎችን እንዴት እንጠቀም?
Sputnik አፍሪካ
“ቴክኒክ እና ሙያ መግባት ማለት ከዩኒቨርሲቲ ያነሰ ተደርጎ ነው ትርጉም የተወሰደው። ምክንያቱም ይሄ እንደ ዲፕሎማ ነው የሚቆጠረው። ያኛው እንደ ዲግሪ ስለሚቆጠር እና ማሻሻል ይፈልጋል። ይሄ የዩኒቨርሲቲ ባህሪ ኖሮት ሌላ ደረጃዎች ተቀምጦለት ኢላማ( ግቡም) ተቀይሮ ነው መምጣት ያለበት።” ሲሉ የስነ-አዕምሮ ባለሙያ እና አማካሪ አቶ እድሜአለም ግዛ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የስነ-አዕምሮ ባለሙያ እና አማካሪ ከሆኑት አቶ እድሜአለም ግዛ ጋር በመሆን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ጋር ተያይዞ ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ የተቆረጠውን ውጤት የማያስመዝገቡ ተማሪዎች ቁጥር እየላቀ መምጣቱን ተከትሎ እነኚህ ተማሪዎች እንዴት ባለ መልኩ አእምሯቸውን አዘጋጅተው ሌሎቸ አማራጮችን መመልከት አለባቸው በሚለው ጉዳይ ተወያይተናል፡፡ በዚሁ መሰናዶ ሁለተኛ ክፍል ደግሞ በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎቸ መካከል በቋንቋ እና ባህል ረገድ ስለተመሰረተው ግኑኝነት በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ መምህር እና በዩኒቨርሲቲው ስር ያለው የአለቃ ገብረሃና የባህል ጥናት እና ልማት ዳይሬክተር ከሆኑት ከአቶ መሰረት ወርቁ ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የስነ-አዕምሮ ባለሙያ እና አማካሪ ከሆኑት አቶ እድሜአለም ግዛ ጋር በመሆን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ጋር ተያይዞ ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ የተቆረጠውን ውጤት የማያስመዝገቡ ተማሪዎች ቁጥር እየላቀ መምጣቱን ተከትሎ እነኚህ ተማሪዎች እንዴት ባለ መልኩ አእምሯቸውን አዘጋጅተው ሌሎቸ አማራጮችን መመልከት አለባቸው በሚለው ጉዳይ ተወያይተናል፡፡ በዚሁ መሰናዶ ሁለተኛ ክፍል ደግሞ በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎቸ መካከል በቋንቋ እና ባህል ረገድ ስለተመሰረተው ግኑኝነት በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ መምህር እና በዩኒቨርሲቲው ስር ያለው የአለቃ ገብረሃና የባህል ጥናት እና ልማት ዳይሬክተር ከሆኑት ከአቶ መሰረት ወርቁ ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡ ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/03/2393325_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_610cc8c0c7ccc6f79f6bafe3432eaa90.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ዩኒቨርሲቲ መግባት ብቸኛ አማራጭ ነውን? ሀገር ያፈራቻቸው ሌሎች ዕድሎችን እንዴት እንጠቀም?
“ቴክኒክ እና ሙያ መግባት ማለት ከዩኒቨርሲቲ ያነሰ ተደርጎ ነው ትርጉም የተወሰደው። ምክንያቱም ይሄ እንደ ዲፕሎማ ነው የሚቆጠረው። ያኛው እንደ ዲግሪ ስለሚቆጠር እና ማሻሻል ይፈልጋል። ይሄ የዩኒቨርሲቲ ባህሪ ኖሮት ሌላ ደረጃዎች ተቀምጦለት ኢላማ( ግቡም) ተቀይሮ ነው መምጣት ያለበት።” ሲሉ የስነ-አዕምሮ ባለሙያ እና አማካሪ አቶ እድሜአለም ግዛ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው
የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የስነ-አዕምሮ ባለሙያ እና አማካሪ ከሆኑት አቶ እድሜአለም ግዛ ጋር በመሆን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ጋር ተያይዞ ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ የተቆረጠውን ውጤት የማያስመዝገቡ ተማሪዎች ቁጥር እየላቀ መምጣቱን ተከትሎ እነኚህ ተማሪዎች እንዴት ባለ መልኩ አእምሯቸውን አዘጋጅተው ሌሎቸ አማራጮችን መመልከት አለባቸው በሚለው ጉዳይ ተወያይተናል፡፡
በዚሁ መሰናዶ ሁለተኛ ክፍል ደግሞ በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎቸ መካከል በቋንቋ እና ባህል ረገድ ስለተመሰረተው ግኑኝነት በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ መምህር እና በዩኒቨርሲቲው ስር ያለው የአለቃ ገብረሃና የባህል ጥናት እና ልማት ዳይሬክተር ከሆኑት ከአቶ መሰረት ወርቁ ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox