https://amh.sputniknews.africa
ዚምባብዌ የቱሪዝም ሁሉን አቀፍ ማስተር ፕላን ለማዘመን ከግሉ ዘርፍ ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን አስታወቀች
ዚምባብዌ የቱሪዝም ሁሉን አቀፍ ማስተር ፕላን ለማዘመን ከግሉ ዘርፍ ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ዚምባብዌ የቱሪዝም ሁሉን አቀፍ ማስተር ፕላን ለማዘመን ከግሉ ዘርፍ ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን አስታወቀች ብሔራዊ የልማት ስትራቴጂ 2 የተሰኘው ሰነድ እንደሚያስረዳው፣ መንግሥት ከብሔራዊ የቱሪዝም ፖሊሲ ጋር በተጣጣመ መልኩ በዘላቂ አሠራሮች እና... 03.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-03T16:08+0300
2025-12-03T16:08+0300
2025-12-03T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/03/2392797_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_511f3cc7dc72fdfe385ca41f90e3a142.jpg
ዚምባብዌ የቱሪዝም ሁሉን አቀፍ ማስተር ፕላን ለማዘመን ከግሉ ዘርፍ ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን አስታወቀች ብሔራዊ የልማት ስትራቴጂ 2 የተሰኘው ሰነድ እንደሚያስረዳው፣ መንግሥት ከብሔራዊ የቱሪዝም ፖሊሲ ጋር በተጣጣመ መልኩ በዘላቂ አሠራሮች እና በማኅበረሰብ ተሳትፎ ቱሪዝምን ያሳድጋል።የጉዞና መዝናኛ ዘርፍ ኦፕሬተር ታፋድዝዋ ማንዲዋንዚራ ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደተጠቀሱት፤ "የዘመነ የቱሪዝም ማስተር ፕላን ለባለሀብቶች ግልጽነትን ይሰጣል፣ በምርት ልማት ላይም አቅጣጫ ይሰጣል እንዲሁም አዳዲስ የቱሪዝም መተላለፊያ መንገዶችን ለመክፈት ይረዳል፡፡"በመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘገባ መሠረት፣ ቱሪዝም የሀገሪቱን ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 12 በመቶ ያህል የሚሸፍን ሲሆን፣ ቁልፍ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ ምንጭም ነው፡፡ ከአንድ ወር በኋላ በሚጠናቀቀው የጎርጎሮሳውያኑ ዓመት በ4.3 በመቶ ያድጋል ተብሎ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/03/2392797_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_1d07255c3946f9c7973755feb968a49d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዚምባብዌ የቱሪዝም ሁሉን አቀፍ ማስተር ፕላን ለማዘመን ከግሉ ዘርፍ ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን አስታወቀች
16:08 03.12.2025 (የተሻሻለ: 16:14 03.12.2025) ዚምባብዌ የቱሪዝም ሁሉን አቀፍ ማስተር ፕላን ለማዘመን ከግሉ ዘርፍ ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን አስታወቀች
ብሔራዊ የልማት ስትራቴጂ 2 የተሰኘው ሰነድ እንደሚያስረዳው፣ መንግሥት ከብሔራዊ የቱሪዝም ፖሊሲ ጋር በተጣጣመ መልኩ በዘላቂ አሠራሮች እና በማኅበረሰብ ተሳትፎ ቱሪዝምን ያሳድጋል።
የጉዞና መዝናኛ ዘርፍ ኦፕሬተር ታፋድዝዋ ማንዲዋንዚራ ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደተጠቀሱት፤ "የዘመነ የቱሪዝም ማስተር ፕላን ለባለሀብቶች ግልጽነትን ይሰጣል፣ በምርት ልማት ላይም አቅጣጫ ይሰጣል እንዲሁም አዳዲስ የቱሪዝም መተላለፊያ መንገዶችን ለመክፈት ይረዳል፡፡"
በመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘገባ መሠረት፣ ቱሪዝም የሀገሪቱን ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 12 በመቶ ያህል የሚሸፍን ሲሆን፣ ቁልፍ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ ምንጭም ነው፡፡ ከአንድ ወር በኋላ በሚጠናቀቀው የጎርጎሮሳውያኑ ዓመት በ4.3 በመቶ ያድጋል ተብሎ ይጠበቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X