https://amh.sputniknews.africa
ምዕራባውያን የሚሰብኩትን አይኖሩም - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
ምዕራባውያን የሚሰብኩትን አይኖሩም - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን የሚሰብኩትን አይኖሩም - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ በምዕራባዊያን ኃያላን ሀገራት የተፈጸሙ ወንጀሎችን ለመመርመር ያደረጋቸው ጥቂት ሙከራዎች በማስፈራሪያዎች መቋረጣቸውን አንዷለም በውቀቱ ለስፑትኒክ... 02.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-02T19:53+0300
2025-12-02T19:53+0300
2025-12-02T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/02/2387229_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_27fb2e75afca5198f0c37883133b16ca.jpg
ምዕራባውያን የሚሰብኩትን አይኖሩም - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ በምዕራባዊያን ኃያላን ሀገራት የተፈጸሙ ወንጀሎችን ለመመርመር ያደረጋቸው ጥቂት ሙከራዎች በማስፈራሪያዎች መቋረጣቸውን አንዷለም በውቀቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል፡፡ "የሶሪያ፣ ኢራቅ እና አፍጋኒስታን ጉዳዮች በአሜሪካ ቀጥተኛ ተሳትፎ ተቋርጠዋል፡፡ በተመሳሳይ ፍርድ ቤቱ ዩናይትድ ኪንግደም በሶሪያ እና ኢራቅ ላይ ያላትን ተሳትፎ አስመልክቶ የጀመረው ምርመራም ቆሟል፡፡ ምክንያቱን ብትጠይቃቸው አሳማኝ መልስ አይሰጡህም። ምዕራባዊያን ሁልጊዜ ጣምራ መለኪያ ነው የሚጠቀሙት" ብለዋል፡፡ጠበቃው የደቡቡ ዓለም ምዕራባዊያን በፍርድ ቤቱ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት ላይ የሚፈጽሟቸውን ኢ-ፍትሐዊ አሠራሮች እንዲያርሙ መሥራት እንዳለበትም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ምዕራባውያን የሚሰብኩትን አይኖሩም - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን የሚሰብኩትን አይኖሩም - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
2025-12-02T19:53+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/02/2387229_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_994ddfc88c0e9b11b2aa61a884e2a391.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራባውያን የሚሰብኩትን አይኖሩም - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
19:53 02.12.2025 (የተሻሻለ: 19:54 02.12.2025) ምዕራባውያን የሚሰብኩትን አይኖሩም - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ በምዕራባዊያን ኃያላን ሀገራት የተፈጸሙ ወንጀሎችን ለመመርመር ያደረጋቸው ጥቂት ሙከራዎች በማስፈራሪያዎች መቋረጣቸውን አንዷለም በውቀቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል፡፡
"የሶሪያ፣ ኢራቅ እና አፍጋኒስታን ጉዳዮች በአሜሪካ ቀጥተኛ ተሳትፎ ተቋርጠዋል፡፡ በተመሳሳይ ፍርድ ቤቱ ዩናይትድ ኪንግደም በሶሪያ እና ኢራቅ ላይ ያላትን ተሳትፎ አስመልክቶ የጀመረው ምርመራም ቆሟል፡፡ ምክንያቱን ብትጠይቃቸው አሳማኝ መልስ አይሰጡህም። ምዕራባዊያን ሁልጊዜ ጣምራ መለኪያ ነው የሚጠቀሙት" ብለዋል፡፡
ጠበቃው የደቡቡ ዓለም ምዕራባዊያን በፍርድ ቤቱ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት ላይ የሚፈጽሟቸውን ኢ-ፍትሐዊ አሠራሮች እንዲያርሙ መሥራት እንዳለበትም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X