አውሮፓ በድንገት ከሩሲያ ጋር ጦርነት ከጀመረች፣ ሞስኮ ከማንም ጋር የማትደራደርበት ሁኔታ በፍጥነት ሊፈጠር ይችላል - ፑቲን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአውሮፓ በድንገት ከሩሲያ ጋር ጦርነት ከጀመረች፣ ሞስኮ ከማንም ጋር የማትደራደርበት ሁኔታ በፍጥነት ሊፈጠር ይችላል - ፑቲን
አውሮፓ በድንገት ከሩሲያ ጋር ጦርነት ከጀመረች፣ ሞስኮ ከማንም ጋር የማትደራደርበት ሁኔታ በፍጥነት ሊፈጠር ይችላል - ፑቲን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.12.2025
ሰብስክራይብ

አውሮፓ በድንገት ከሩሲያ ጋር ጦርነት ከጀመረች፣ ሞስኮ ከማንም ጋር የማትደራደርበት ሁኔታ በፍጥነት ሊፈጠር ይችላል - ፑቲን

የፑቲን ተጨማሪ መግለጫዎች፦

🟠 ሩሲያ አውሮፓውያን መሬት ላይ ያለውን እውነታ ከግምት ውስጥ ካስገቡ ከእነሱ ጋር ወደ ድርድር መመለስ ትችላለች::

🟠 አውሮፓ ለሩሲያ ፈጽሞ ተቀባይነት የሌላቸውን የሰላም ስምምነት ሃሳቦችን እያቀረበች ነው::

🟠 ሩሲያ ዩክሬን ውስጥ "በጥንቃቄ" ሥራዋን እያከናወነች ነው፤ ይህ ቀላል ጦርነት አይደለም ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0