በክራስኖአርሜይስክ መያዝ እና በዩክሬን የሰላም እቅድ ዙሪያ በፑቲን የተሰጡ ቁልፍ መግለጫዎች፦
18:34 02.12.2025 (የተሻሻለ: 18:44 02.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በክራስኖአርሜይስክ መያዝ እና በዩክሬን የሰላም እቅድ ዙሪያ በፑቲን የተሰጡ ቁልፍ መግለጫዎች፦
🟠 ክራስኖአርሜይስክ ልዩ ጠቀሜታ አለው፤ መያዙ የልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ዓላማዎችን ለማሳካት መነሻ ነው።
🟠 የዩክሬን መሪዎች ከጦርነቱ ቀጣና ውጪ በሆኑ ጉዳዮች ተጠምደዋል፤ በሌላ ዓለም የሚኖሩ ይመስላል።
🟠 ውጊያው በኩፕያንስክ-ኡዝሎቫያ ቀጥሏል፤ በጥቂት ቀናት ውስጥ የሩሲያ ኃይሎች ይህችን ከተማም መልሰው ይቆጣጠራሉ።
🟠 አውሮፓ የአሜሪካ ፕሬዛዳንታዊ አስተዳደር በዩክሬን ሰላም እንዳያመጣ እየተከለከለች ነው።
🟠 ሩሲያ የምዕራባውያን ጋዜጠኞችን ጨምሮ ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች በክራስኖአርሜይስክ ጉብኝት ለማዘጋጀት ዝግጁ ነች።
🟠 የሩሲያ ወታደሮች በኩፕያንስክ ከተማ በግራ በኩል ከበባ ውስጥ የገቡ 15 ክፍለ ጦሮችን ማጥቃት ጀምረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X