https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ የራሷ አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት ያስፈልጋታል - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
አፍሪካ የራሷ አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት ያስፈልጋታል - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የራሷ አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት ያስፈልጋታል - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ አንዷለም በውቀቱ፤ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካ ሀገራትን ሉዓላዊነት በመድፈር ተደጋጋሚ ቅሬታዎች እንደሚቀርቡበት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር... 02.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-02T18:40+0300
2025-12-02T18:40+0300
2025-12-02T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/02/2386032_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_2037057f5946718d692f55d6558da7ed.jpg
አፍሪካ የራሷ አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት ያስፈልጋታል - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ አንዷለም በውቀቱ፤ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካ ሀገራትን ሉዓላዊነት በመድፈር ተደጋጋሚ ቅሬታዎች እንደሚቀርቡበት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል። "የአፍሪካ ኅብረት እና በርካታ አባል ሀገራቱ ፍርድ ቤቱ በዋናነት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችን እንደሚያጠቃ ይፋ አድርገዋል። ከዚህም በላይ የሀገራቱን ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ እያስገባ መሆኑንም አስታውቀዋል" ብለዋል። ጠበቃው የአፍሪካ ሀገራት የፍርድ ቤቱን ሥራ ተክቶ የሚሠራ አኅጉራዊ አደረጃጀት እንደሚያስፈልጋቸው አጽዕኖት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ የራሷ አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት ያስፈልጋታል - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የራሷ አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት ያስፈልጋታል - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
2025-12-02T18:40+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/02/2386032_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e0dbfd730ef9df8947c1e270779fee09.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ የራሷ አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት ያስፈልጋታል - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
18:40 02.12.2025 (የተሻሻለ: 18:44 02.12.2025) አፍሪካ የራሷ አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት ያስፈልጋታል - ጠበቃ እና የዓለም አቀፍ ሕግ ባለሙያ
አንዷለም በውቀቱ፤ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካ ሀገራትን ሉዓላዊነት በመድፈር ተደጋጋሚ ቅሬታዎች እንደሚቀርቡበት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል።
"የአፍሪካ ኅብረት እና በርካታ አባል ሀገራቱ ፍርድ ቤቱ በዋናነት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችን እንደሚያጠቃ ይፋ አድርገዋል። ከዚህም በላይ የሀገራቱን ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ እያስገባ መሆኑንም አስታውቀዋል" ብለዋል።
ጠበቃው የአፍሪካ ሀገራት የፍርድ ቤቱን ሥራ ተክቶ የሚሠራ አኅጉራዊ አደረጃጀት እንደሚያስፈልጋቸው አጽዕኖት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X