የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ከፑቲን ጋር ከመገናኘታቸው በፊት በሩሲያ አቻቸው ዲሚትሪቭ የምሳ ግብዣ ተደሮጎላቸዋል

ሰብስክራይብ

የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ከፑቲን ጋር ከመገናኘታቸው በፊት በሩሲያ አቻቸው ዲሚትሪቭ የምሳ ግብዣ ተደሮጎላቸዋል

የምሳ ፕሮግራሙ የተካሄደው በ2022 የሚሼሊን ኮከብ በተሰጠው የሞስኮ ሬስቶራንት ውስጥ መሆኑን የሚዲያ ዘገባዎች ያመለክታሉ።

ስቲቭ ዊትኮፍ በዛሬ ዕለት ነው ሞስኮ የገቡት። የዩክሬን ግጭትን ለመፍታት በሚደረገው ድርድር ዙሪያ ከሩሲያ ፕሬዝዳንት ጋር በክሬምሊን ይወያያሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ከፑቲን ጋር ከመገናኘታቸው በፊት በሩሲያ አቻቸው ዲሚትሪቭ የምሳ ግብዣ ተደሮጎላቸዋል - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ከፑቲን ጋር ከመገናኘታቸው በፊት በሩሲያ አቻቸው ዲሚትሪቭ የምሳ ግብዣ ተደሮጎላቸዋል - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0