በኢንዶኔዥያ ጎርፍ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 712 ደረሰ

ሰብስክራይብ

በኢንዶኔዥያ ጎርፍ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 712 ደረሰ

የብሔራዊ የአደጋ ስጋት አመራር ኤጀንሲ ሪፖርት እንዳደረገው ከሆነ፤ ከ500 በላይ ሰዎች የገቡበት የማይታወቅ ሲሆን በደሴቲቱ ሦስት ግዛቶች በደረሰው የጎርፍ መጥለቅለቅ 1.1 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡

የነፍስ አድን ሠራተኞች ቡድን ጎርፉ መንገዶችን ጠራርጎ በመውሰዱና ድልድዮችን በማውደሙ በሱማትራ ደሴት ላይ ወደሚገኙ በርካታ መንደሮች ለመድረስ ተቸግረዋል ተብሏል፡፡

የመንግሥት የነፍስ አድን እና የእርዳታ ጥረቶች በሙሉ አቅም እየተከናወነ መሆኑን የኢንዶኔዥያ ፕሬዝዳንት ፕራቦዎ ሱቢያንቶ ሰኞ ዕለት ተናግረዋል፡፡ አክለውም "መጥፎው ገዜ አልፏል ብለን ተስፋ እናደርጋለን" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢንዶኔዥያ ጎርፍ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 712 ደረሰ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢንዶኔዥያ ጎርፍ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 712 ደረሰ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0