የቀድሞዋ የአውሮፓ ኅብረት ዲፕሎማሲ ኃላፊ ፌዴሪካ ሞገሪኒ በማጭበርበር ወንጀል ተከሠው በቁጥጥር ሥር ዋሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቀድሞዋ የአውሮፓ ኅብረት ዲፕሎማሲ ኃላፊ ፌዴሪካ ሞገሪኒ በማጭበርበር ወንጀል ተከሠው በቁጥጥር ሥር ዋሉ
የቀድሞዋ የአውሮፓ ኅብረት ዲፕሎማሲ ኃላፊ ፌዴሪካ ሞገሪኒ በማጭበርበር ወንጀል ተከሠው በቁጥጥር ሥር ዋሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.12.2025
ሰብስክራይብ

የቀድሞዋ የአውሮፓ ኅብረት ዲፕሎማሲ ኃላፊ ፌዴሪካ ሞገሪኒ በማጭበርበር ወንጀል ተከሠው በቁጥጥር ሥር ዋሉ

የአውሮፓ ኅብረት አቃቤ ህግ ጽህፈት ቤት ከወጣት ዲፕሎማቶች የሥልጠና መርሃ-ግብር ጋር በተያያዘ በከፈተው የማጭበርበር ወንጀል ምርመራ፤ በአውሮፓ ኅብረት ዲፕሎማሲያዊ አገልግሎት ዋና መሥስሪያ ቤት ፍተሻ ማድረጉን እና ሶስት ሰዎችን ማሠሩን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡

ጉዳዩን አስመልክቶ አስተያየት የሠጠው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ ኅብረቱ የራሱን ችግሮች ችላ በማለት ሌሎችን መደስኮሩን ቀጥሏል ሲል በቃል አቀባዩ በኩል ገልጿል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0