አፍሪካ ጥብቅ የሕገ-መንግሥት ትግበራ ባሕል ያስፈልጋታል - የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ጥብቅ የሕገ-መንግሥት ትግበራ ባሕል ያስፈልጋታል - የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት

በአኅጉሪቱ የሕዝቦችን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ እና አሳታፊ የሕገ-መንግሥት ማርቀቅ ሂደት እንዲሁም ጠንካራ የትግበራ ሥርዓት ሊኖር እንደሚገባ ቴዎድሮስ ምህረት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።

''የሕዝቦችን ፍላጎት፣ ምኞት እና ተስፋ ያከበረ ሕገ-መንግሥት ያስፈልገናል። በተጨማሪም ሕገ-መንግሥት አንዴ ወደ ሥራ ከገበ በኃላ ጥብቅ የሆነ የትግበራ ልምምድም እንዲሁ" ብለዋል።

በአኅጉሪቱ በተደጋጋሚ የሚስተዋሉ የመንግሥት ግልበጣዎች በሕገ-መንግሥት ዘላቂነት ላይ የሚያሳድሩትን አሉታዊ ተጽዕኖም አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0