የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በ2025 የአረቢያን ካርጎ ሽልማት ለሶስተኛ ተከታታይ ዓመት "በአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አየር መንገድ" የሚለውን እውቅና አገኘ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በ2025 የአረቢያን ካርጎ ሽልማት ለሶስተኛ ተከታታይ ዓመት "በአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አየር መንገድ" የሚለውን እውቅና አገኘ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በ2025 የአረቢያን ካርጎ ሽልማት ለሶስተኛ ተከታታይ ዓመት በአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አየር መንገድ የሚለውን እውቅና አገኘ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.12.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በ2025 የአረቢያን ካርጎ ሽልማት ለሶስተኛ ተከታታይ ዓመት "በአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አየር መንገድ" የሚለውን እውቅና አገኘ

የአረቢያ ካርጎ ሽልማት በመካከለኛው ምስራቅ የአየር ጭነት እና ሎጂስቲክ የኢንዱስትሪ ኃያላን፣ ፈጣሪዎች እና የለውጥ አራማጆች ለሚሰጡት የላቀ አገልግሎት እውቅና የሚያገኙበት መድረክ ነው፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው የ2025 የአየር እቃ ጭነት አገልግሎት ልሕቀት ሽልማት መርሀግብር “የአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አገልግሎት አየር መንገድ” በመባል ዕውቅና መቀዳጀቱ የሚታወስ ነው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0