ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በቅርቡ ተከስቶ የነበረው የኢቦላ ወረርሽኝ ማብቃቱን አረጋገጠች
18:17 01.12.2025 (የተሻሻለ: 18:24 01.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በቅርቡ ተከስቶ የነበረው የኢቦላ ወረርሽኝ ማብቃቱን አረጋገጠች
የብሔራዊ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊ ዳይዶን ምዋምባ ካዛዲ፤ ወረርሽኙ "በተሳካ ሁኔታ አብቅቷል" ብለዋል።
የኮንጎ ባለሥልጣናት በመስከረም ወር አንዲት ነፍሰ ጡር ሴት በህመም ምልክቶች ወደ ሆስፒታል ከገባች በኋላ የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን በይፋ አውጀው ነበር።
ወረርሽኙን ለመግታት በመስከረም ወር አጋማሽ በቡላፔ የኢቦላ ክትባት ዘመቻ ተጀመሮ እንደነበር ዘገባዎች ያመላክታሉ።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለጸገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X