የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በአብዛኛው ሰላሟንና መረጋጋቷን ያገኘችው በሩሲያ አማካኝነት ነው - የመከላከያ ሚኒስትሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በአብዛኛው ሰላሟንና መረጋጋቷን ያገኘችው በሩሲያ አማካኝነት ነው - የመከላከያ ሚኒስትሩ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በአብዛኛው ሰላሟንና መረጋጋቷን ያገኘችው በሩሲያ አማካኝነት ነው - የመከላከያ ሚኒስትሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.12.2025
ሰብስክራይብ

የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በአብዛኛው ሰላሟንና መረጋጋቷን ያገኘችው በሩሲያ አማካኝነት ነው - የመከላከያ ሚኒስትሩ

"የትብብራችን ውጤቶች አስደናቂ ናቸው፤ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መረጃ መሠረት በ2024፤ 214,000 ሰዎች ወደ ቄያቸው ተመልሰዋል። በእኛ መረጃ መሠረት ይህ ቁጥር ከዚህም ከፍ ያለ ነው" ሲሉ ክሎድ ራሜኦክስ ቢሬኦ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

እንደ እሳቸው ገለጻ፤ "ቤተሰብ መመስረት፣ ልጆች መውለድ፣ መሬት ማረስ፣ ንግድ መሥራት እና ማጥናት አሁን ላይ ተችሏል።"

የሩሲያ ባለሙያዎች ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና ይግባና ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ አብዛኛውን ግዛቷን ተቆጣጥራለች ሲሉ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0