https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ በግብርናው ዘርፍ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በስፋት መጠቀም እንዳለባት ተገለፀ
አፍሪካ በግብርናው ዘርፍ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በስፋት መጠቀም እንዳለባት ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በግብርናው ዘርፍ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በስፋት መጠቀም እንዳለባት ተገለፀየአፍሪካ ኅብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ ሰማያዊ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞስስ ቪልካቲ፤ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ትግበራ አኅጉሪቱ በ2030፤ 45 በመቶ የሚሆነውን... 01.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-01T16:40+0300
2025-12-01T16:40+0300
2025-12-01T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/01/2369387_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_8cf478ccfb674f314168f755af6129a2.jpg
አፍሪካ በግብርናው ዘርፍ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በስፋት መጠቀም እንዳለባት ተገለፀየአፍሪካ ኅብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ ሰማያዊ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞስስ ቪልካቲ፤ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ትግበራ አኅጉሪቱ በ2030፤ 45 በመቶ የሚሆነውን ምግቧን እንድታመርት ይረዳታል ሲሉ ዛሬ በአዲስ አበባ በተካሄደው የመጀመሪያው የዲጂታል ግብርና ኮንፍረንስ ላይ ተናግረዋል፡፡ የኢትዮጵያ ግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ኢፋ ሙለታ በበኩላቸው “ለአህጉሪቱ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ዘመናዊ የግብርና ሥርዓቶች፣ ሳተላይት ላይ የተመሠረቱ የሰብል ትንተናዎች እና አነስተኛ ገበሬዎችን የሚያበቁ የሞባይል ሥርዓት የዲጂታል መፍትሄዎች አስፈላጊ ናቸው" ሲሉ አፅዕኖት ሰጥተዋል። ስብሰባው የመረጃ ጥበቃ፣ የዲጂታል ስርዓቶች ተናባቢነት እና ለፈጠራ፣ ማስፋፊያ እንዲሁም ለግሉ ዘርፍ ተሳትፎ አስቻይ የፖሊሲ ምህዳር መፍጠር ላይ ትኩረቱን አድርጎ እስከ ህዳር 24 ድረስ ይካሄዳል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/01/2369387_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_2fd94ccccf982a5363803ffdf8917a74.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ በግብርናው ዘርፍ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በስፋት መጠቀም እንዳለባት ተገለፀ
16:40 01.12.2025 (የተሻሻለ: 17:04 01.12.2025) አፍሪካ በግብርናው ዘርፍ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በስፋት መጠቀም እንዳለባት ተገለፀ
የአፍሪካ ኅብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ ሰማያዊ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞስስ ቪልካቲ፤ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ትግበራ አኅጉሪቱ በ2030፤ 45 በመቶ የሚሆነውን ምግቧን እንድታመርት ይረዳታል ሲሉ ዛሬ በአዲስ አበባ በተካሄደው የመጀመሪያው የዲጂታል ግብርና ኮንፍረንስ ላይ ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያ ግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ኢፋ ሙለታ በበኩላቸው “ለአህጉሪቱ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ዘመናዊ የግብርና ሥርዓቶች፣ ሳተላይት ላይ የተመሠረቱ የሰብል ትንተናዎች እና አነስተኛ ገበሬዎችን የሚያበቁ የሞባይል ሥርዓት የዲጂታል መፍትሄዎች አስፈላጊ ናቸው" ሲሉ አፅዕኖት ሰጥተዋል።
ስብሰባው የመረጃ ጥበቃ፣ የዲጂታል ስርዓቶች ተናባቢነት እና ለፈጠራ፣ ማስፋፊያ እንዲሁም ለግሉ ዘርፍ ተሳትፎ አስቻይ የፖሊሲ ምህዳር መፍጠር ላይ ትኩረቱን አድርጎ እስከ ህዳር 24 ድረስ ይካሄዳል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X