https://amh.sputniknews.africa
በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች በካይ ጋዝ መቆጣጠሪያ መሣሪያ እንዲገጥሙ በማድረግ የልቀት መጠን ቁጥጥር ሊጀመር ነው
በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች በካይ ጋዝ መቆጣጠሪያ መሣሪያ እንዲገጥሙ በማድረግ የልቀት መጠን ቁጥጥር ሊጀመር ነው
Sputnik አፍሪካ
በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች በካይ ጋዝ መቆጣጠሪያ መሣሪያ እንዲገጥሙ በማድረግ የልቀት መጠን ቁጥጥር ሊጀመር ነው ተሽከርካሪዎቹ የሚለቁትን የበካይ ጋዝ መጠን የሚወስን የሕግ መመሪያ ተዘጋጅቶ ወደ ሥራ ሊገባ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር... 01.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-01T14:34+0300
2025-12-01T14:34+0300
2025-12-01T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/01/2367523_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_49a0e53379a6489ea2e9ed79670eaf11.jpg
በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች በካይ ጋዝ መቆጣጠሪያ መሣሪያ እንዲገጥሙ በማድረግ የልቀት መጠን ቁጥጥር ሊጀመር ነው ተሽከርካሪዎቹ የሚለቁትን የበካይ ጋዝ መጠን የሚወስን የሕግ መመሪያ ተዘጋጅቶ ወደ ሥራ ሊገባ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ አስታውቀዋል፡፡“ይህ ሕግ በሥራ ላይ መዋሉ በካይ ጋዝ እንዲቀንስ ያደርጋል፤ ስለዚህ በቅርቡ ሥራ እንጀምራለን፡፡... ለአሽከርካሪዎች እንዲዘጋጁ የተሰጠው የእፎይታ ግዜ የተጠናቀቀ በመሆኑ፤ በሕግ ሥልጣን የተሰጠው አካል የሚቆጣጠርበት መሣሪያዎች አሉት፡፡ በዚያ መሠረት እየመዘነ በፌደራልም ሆነ በክልል የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ተግባራዊ ማድረጋቸውን ያረጋግጣል” ብለዋል፡፡ቁጥጥሩ በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ እንዳይኖሩ ያደረጋል ማለት እንዳልሆነ ያነሱት ሚኒስትሩ፤ መስፈርቱን የማያሟሉ ተሽከርካሪዎች ግን እንደሚታገዱ አስገንዝበዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/01/2367523_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_54c2cf254fd21da384dd34410ed3827c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች በካይ ጋዝ መቆጣጠሪያ መሣሪያ እንዲገጥሙ በማድረግ የልቀት መጠን ቁጥጥር ሊጀመር ነው
14:34 01.12.2025 (የተሻሻለ: 14:44 01.12.2025) በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች በካይ ጋዝ መቆጣጠሪያ መሣሪያ እንዲገጥሙ በማድረግ የልቀት መጠን ቁጥጥር ሊጀመር ነው
ተሽከርካሪዎቹ የሚለቁትን የበካይ ጋዝ መጠን የሚወስን የሕግ መመሪያ ተዘጋጅቶ ወደ ሥራ ሊገባ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ አስታውቀዋል፡፡
“ይህ ሕግ በሥራ ላይ መዋሉ በካይ ጋዝ እንዲቀንስ ያደርጋል፤ ስለዚህ በቅርቡ ሥራ እንጀምራለን፡፡... ለአሽከርካሪዎች እንዲዘጋጁ የተሰጠው የእፎይታ ግዜ የተጠናቀቀ በመሆኑ፤ በሕግ ሥልጣን የተሰጠው አካል የሚቆጣጠርበት መሣሪያዎች አሉት፡፡ በዚያ መሠረት እየመዘነ በፌደራልም ሆነ በክልል የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ተግባራዊ ማድረጋቸውን ያረጋግጣል” ብለዋል፡፡
ቁጥጥሩ በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ እንዳይኖሩ ያደረጋል ማለት እንዳልሆነ ያነሱት ሚኒስትሩ፤ መስፈርቱን የማያሟሉ ተሽከርካሪዎች ግን እንደሚታገዱ አስገንዝበዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X