https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ በመንግሥት እና የግል አጋርነት የተገነባው የፋሽን አካዳሚ እና ላብራቶሪ በይፋ ሥራ ጀመረ
በኢትዮጵያ በመንግሥት እና የግል አጋርነት የተገነባው የፋሽን አካዳሚ እና ላብራቶሪ በይፋ ሥራ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ በመንግሥት እና የግል አጋርነት የተገነባው የፋሽን አካዳሚ እና ላብራቶሪ በይፋ ሥራ ጀመረ በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት ቅጥር ግቢ የተከፈተው አካዳሚ በኢንስቲትዩቱ እና በማፊ ፋሽን ዲዛይን ትብብር የሚመራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ “በርካታ... 01.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-01T13:24+0300
2025-12-01T13:24+0300
2025-12-01T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/01/2366924_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_3e8d740f8eda932ef202cd18b8df959e.jpg
በኢትዮጵያ በመንግሥት እና የግል አጋርነት የተገነባው የፋሽን አካዳሚ እና ላብራቶሪ በይፋ ሥራ ጀመረ በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት ቅጥር ግቢ የተከፈተው አካዳሚ በኢንስቲትዩቱ እና በማፊ ፋሽን ዲዛይን ትብብር የሚመራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ “በርካታ የሀገራችንን ወጣቶች የዕድሉ ተጠቃሚ ለማድረግ ብሎም ኢትዮጵያ የአፍሪካን እምቅ አቅም ለመግለጥ ባላት ውጥንና በዓለም አቀፍ መድረክ ያገኘችውን ልምድ ወደ ተሟላ አቅም ለማሸጋገር ከጥቂት ወራት በፊት የተጀመረው አጋርነት ወደ ተግባር ተሸጋግሯል" ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል ተናግረዋል፡፡ አካዳሚው በዓመት ከ6 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች መደበኛና አጫጭር ሥልጠና ይሠጣል ተብሎ ይጠበቃል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/01/2366924_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_a3149e2204cf33ef584ebcd20bd3b252.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ በመንግሥት እና የግል አጋርነት የተገነባው የፋሽን አካዳሚ እና ላብራቶሪ በይፋ ሥራ ጀመረ
13:24 01.12.2025 (የተሻሻለ: 14:24 01.12.2025) በኢትዮጵያ በመንግሥት እና የግል አጋርነት የተገነባው የፋሽን አካዳሚ እና ላብራቶሪ በይፋ ሥራ ጀመረ
በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት ቅጥር ግቢ የተከፈተው አካዳሚ በኢንስቲትዩቱ እና በማፊ ፋሽን ዲዛይን ትብብር የሚመራ መሆኑ ተገልጿል፡፡
“በርካታ የሀገራችንን ወጣቶች የዕድሉ ተጠቃሚ ለማድረግ ብሎም ኢትዮጵያ የአፍሪካን እምቅ አቅም ለመግለጥ ባላት ውጥንና በዓለም አቀፍ መድረክ ያገኘችውን ልምድ ወደ ተሟላ አቅም ለማሸጋገር ከጥቂት ወራት በፊት የተጀመረው አጋርነት ወደ ተግባር ተሸጋግሯል" ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል ተናግረዋል፡፡
አካዳሚው በዓመት ከ6 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች መደበኛና አጫጭር ሥልጠና ይሠጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X