ሱዳን እና ኤርትራ የፖለቲካ እና የደህንነት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሱዳን እና ኤርትራ የፖለቲካ እና የደህንነት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
ሱዳን እና ኤርትራ የፖለቲካ እና የደህንነት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.11.2025
ሰብስክራይብ

ሱዳን እና ኤርትራ የፖለቲካ እና የደህንነት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ኃላፊ ጄኔራል አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን የኤርትራውን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን በፖርት ሱዳን ተቀብለዋል።

የውይይታቸው የትኩረት ነጥቦች፡-

🟠 ኤርትራ ለሱዳን አንድነትና መረጋጋት የምታደርገው ጽኑ ድጋፍ፣

🟠 የሁለቱም ወገኖች የውጭ ጣልቃ ገብነት ተቃውሞ፣

🟠 ክልላዊ ሰላም ለማስፈን የጋራ እርምጃ አስፈላጊነት።

የኤርትራ ፕሬዝዳንት "የሱዳን መረጋጋት ለክልሉ መረጋጋት ቁልፍ ነው" ሲሉ በድጋሚ አረጋግጠዋል።



ጉብኝቱ የሱዳን ጦር እ.ኤ.አ ከሚያዚያ 2023 ጀምሮ ሀገሪቱን እያመሠ ባለው ጦርነት ከአማፂው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ትግሉን በቀጠለበት ወቅት የመጣ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሱዳን እና ኤርትራ የፖለቲካ እና የደህንነት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሱዳን እና ኤርትራ የፖለቲካ እና የደህንነት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሱዳን እና ኤርትራ የፖለቲካ እና የደህንነት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0