የአሜሪካ ሴናተር የኪዬቭ አስተዳደር በሚዲያ በሙሰኝነት መገለፁን ደገፉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአሜሪካ ሴናተር የኪዬቭ አስተዳደር በሚዲያ በሙሰኝነት መገለፁን ደገፉ
የአሜሪካ ሴናተር የኪዬቭ አስተዳደር በሚዲያ በሙሰኝነት መገለፁን ደገፉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.11.2025
ሰብስክራይብ

የአሜሪካ ሴናተር የኪዬቭ አስተዳደር በሚዲያ በሙሰኝነት መገለፁን ደገፉ

የዩታህ ሴናተር ማይክ ሊ፤ የፎክስ ኒውስ አቅራቢ ላውራ ኢንግራሃም የዩክሬን አስተዳደር የአሜሪካን እርዳታ “ለሕገ-ወጥ እንቅስቃሴ” በመጠቀም ገንዘቡ በስዊስ ባንክ የግለሰብ ሂሳቦች ውስጥ ሊዛወር ይችላል በሚል በሠጡት አስተያየት ተስማምተዋል።

ሊ ምላሽ ሲሰጡ፤ “ይህን ስጋት ያነሱ ሰዎች በተደጋጋሚ 'የፑቲን ወዳጅ' እየተባሉ ውድቅ ይደረጋሉ እንዲሁም የሩሲያን ጦርነት ይደግፋሉ ተብለው ይወነጀሉ ነበር። ዩኒፓርቲ እና ወታደራዊ የኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ ለዚህ ተወቃሽ ናቸው” ብለዋል።

አስተያየቱ በዩክሬን የሚካሄደውን የሙስና ምርመራ ተከትሎ የዘለንስኪ ከፍተኛ አማካሪ ሥልጣናቸውን እንዲለቁ መገደዳቸውን ተከትሎ የመጣ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0