https://amh.sputniknews.africa/20251130/2360200.html
አንድ እናት ከአንድ ኪሎ ግራም በታች የሚመዝን ህፃን በሰላም ተገላገለች
አንድ እናት ከአንድ ኪሎ ግራም በታች የሚመዝን ህፃን በሰላም ተገላገለች
Sputnik አፍሪካ
አንድ እናት ከአንድ ኪሎ ግራም በታች የሚመዝን ህፃን በሰላም ተገላገለች በ28 ሳምንቱ የተወለደው ህፃን ክብደቱ 895 ግራም ብቻ ይመዝን የነበረ በመሆኑ በሆስፒታሉ የቅርብ ክትትል ውስጥ እንዲቆይ መደረጉ ተገልጿል። እናትና ልጅ በቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል... 30.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-30T14:07+0300
2025-11-30T14:07+0300
2025-11-30T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1e/2360046_72:0:728:369_1920x0_80_0_0_aa22344a03802634f24f094c00ef420e.jpg
አንድ እናት ከአንድ ኪሎ ግራም በታች የሚመዝን ህፃን በሰላም ተገላገለች በ28 ሳምንቱ የተወለደው ህፃን ክብደቱ 895 ግራም ብቻ ይመዝን የነበረ በመሆኑ በሆስፒታሉ የቅርብ ክትትል ውስጥ እንዲቆይ መደረጉ ተገልጿል። እናትና ልጅ በቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል ለ23 ቀናት የህክምና ክትትል በኋላ በሠላም ወደ ቤታቸው መሄዳቸውን ሆስፒታሉ ጨምሮ አሳውቋል። በዓለም ጤና ድርጅት መረጃ መሠረት በ28 ሳምንት እድሜና ከአንድ ኪሎ ግራም በታች ከሚወለዱ ህጻናት በህይወት የመቆየት እድላቸው እስከ 40 በመቶ ብቻ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1e/2360046_154:0:646:369_1920x0_80_0_0_066fc587cfea9420d771679805e5216c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አንድ እናት ከአንድ ኪሎ ግራም በታች የሚመዝን ህፃን በሰላም ተገላገለች
14:07 30.11.2025 (የተሻሻለ: 14:14 30.11.2025) አንድ እናት ከአንድ ኪሎ ግራም በታች የሚመዝን ህፃን በሰላም ተገላገለች
በ28 ሳምንቱ የተወለደው ህፃን ክብደቱ 895 ግራም ብቻ ይመዝን የነበረ በመሆኑ በሆስፒታሉ የቅርብ ክትትል ውስጥ እንዲቆይ መደረጉ ተገልጿል።
እናትና ልጅ በቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል ለ23 ቀናት የህክምና ክትትል በኋላ በሠላም ወደ ቤታቸው መሄዳቸውን ሆስፒታሉ ጨምሮ አሳውቋል።
በዓለም ጤና ድርጅት መረጃ መሠረት በ28 ሳምንት እድሜና ከአንድ ኪሎ ግራም በታች ከሚወለዱ ህጻናት በህይወት የመቆየት እድላቸው እስከ 40 በመቶ ብቻ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X