የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር በጊኒ-ቢሳው የተቋረጠው የምርጫ ሂደት 'መቀጠል አለበት' አሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር በጊኒ-ቢሳው የተቋረጠው የምርጫ ሂደት 'መቀጠል አለበት' አሉ
የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር በጊኒ-ቢሳው የተቋረጠው የምርጫ ሂደት 'መቀጠል አለበት' አሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.11.2025
ሰብስክራይብ

የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር በጊኒ-ቢሳው የተቋረጠው የምርጫ ሂደት 'መቀጠል አለበት' አሉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ኡስማን ሶንኮ፤ በጊኒ-ቢሳው ወታደራዊ ኃይል ሥልጣን ከተቆጣጠረ በኋላ የተቋረጠው የኅዳር 14 ምርጫ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡

"በጊኒ-ቢሳው የሆነው ነገር ሴራ ነው፤ የተለመደ ሁኔታ አይደለም" ሲሉ ሶንኮ ተናግረዋል፡፡

የጊኒ-ቢሳው ወታደራዊ ኃይል "ሀገሪቱን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር"፣ የመንግሥት ተቋማትን ካገደ በኋላ ጀነራል ሆርታ ኢንታን የሽግግር ግዜ ፕሬዝዳንት አድርጎ ሾሟል፡፡

ሶንኮ "የምርጫው ውጤት ያለምንም መዘግየት ይፋ መደረግ አለበት" ሲሉም አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0