ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ
ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.11.2025
ሰብስክራይብ

ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ

ጉብኝቱን ቱሪዝም ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ቢሮ በመተባበር ማዘጋጀታቸው ታውቋል።

ልዑካን ቡድኑ በዓለም ቅርስነት በተመዘገበው የሀረር ጀጎል ግንብ፣ የከተማዋን የኮሪደር ልማት ሥራዎች እንዲሁም በቅርቡ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት በጀመረው የኢኮ ቱሪዝም ፖርክ የጅብ የመመገብ ትዕይንት ላይ ተሳትፈዋል ሲል የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ - Sputnik አፍሪካ
1/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ - Sputnik አፍሪካ
2/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ - Sputnik አፍሪካ
3/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ - Sputnik አፍሪካ
4/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ - Sputnik አፍሪካ
5/5
1/5
2/5
3/5
4/5
5/5
አዳዲስ ዜናዎች
0