ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ
14:26 29.11.2025 (የተሻሻለ: 14:34 29.11.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ከ40 በላይ አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ሀረርን ጎበኙ
ጉብኝቱን ቱሪዝም ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ቢሮ በመተባበር ማዘጋጀታቸው ታውቋል።
ልዑካን ቡድኑ በዓለም ቅርስነት በተመዘገበው የሀረር ጀጎል ግንብ፣ የከተማዋን የኮሪደር ልማት ሥራዎች እንዲሁም በቅርቡ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት በጀመረው የኢኮ ቱሪዝም ፖርክ የጅብ የመመገብ ትዕይንት ላይ ተሳትፈዋል ሲል የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X




