https://amh.sputniknews.africa
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር እንዲታረም ጠንካራ ትግል ይጠይቃል - የኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አባል
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር እንዲታረም ጠንካራ ትግል ይጠይቃል - የኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አባል
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር እንዲታረም ጠንካራ ትግል ይጠይቃል - የኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አባል የጉባኤው አባል ምትኩ ማዳ፣ ፍርድ ቤቱ የታዳጊ አገራት የውስጥ ጉዳዮችን ጭምር ዓለም አቀፍ ወንጀል... 28.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-28T17:23+0300
2025-11-28T17:23+0300
2025-11-28T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1c/2340158_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_58ca8c84631f52e02370aa27fa474b96.jpg
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር እንዲታረም ጠንካራ ትግል ይጠይቃል - የኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አባል የጉባኤው አባል ምትኩ ማዳ፣ ፍርድ ቤቱ የታዳጊ አገራት የውስጥ ጉዳዮችን ጭምር ዓለም አቀፍ ወንጀል በማድረግ የመጠመድ አካሄድ እንደሚታይበት አንስተዋል።"ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በአብዛኛው ጉልበተኞች የማይጠየቁበት ፤ በኢኮኖሚ የደከሙት ደግሞ የሚጫኑበት ነው። ይህን ለማረም የአፍሪካ ኅብረት እና ሌሎች አካላት ጠንካራ ትግል ሊያደርጉ ይገባል።" ብለዋል።የጉባዔው አባል አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት የማቋቋም አስፈላጊነት ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ለቀረበላቸው ጥያቄ ፤ "እዚህ ላይ ባልናገር ይሻላል።" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር እንዲታረም ጠንካራ ትግል ይጠይቃል - የኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አባል
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር እንዲታረም ጠንካራ ትግል ይጠይቃል - የኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አባል
2025-11-28T17:23+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1c/2340158_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_a2b436b1a1670808b768f8ee3203e772.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር እንዲታረም ጠንካራ ትግል ይጠይቃል - የኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አባል
17:23 28.11.2025 (የተሻሻለ: 17:24 28.11.2025) የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር እንዲታረም ጠንካራ ትግል ይጠይቃል - የኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ አባል
የጉባኤው አባል ምትኩ ማዳ፣ ፍርድ ቤቱ የታዳጊ አገራት የውስጥ ጉዳዮችን ጭምር ዓለም አቀፍ ወንጀል በማድረግ የመጠመድ አካሄድ እንደሚታይበት አንስተዋል።
"ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በአብዛኛው ጉልበተኞች የማይጠየቁበት ፤ በኢኮኖሚ የደከሙት ደግሞ የሚጫኑበት ነው። ይህን ለማረም የአፍሪካ ኅብረት እና ሌሎች አካላት ጠንካራ ትግል ሊያደርጉ ይገባል።" ብለዋል።
የጉባዔው አባል አኅጉራዊ የወንጀል ፍርድ ቤት የማቋቋም አስፈላጊነት ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ለቀረበላቸው ጥያቄ ፤ "እዚህ ላይ ባልናገር ይሻላል።" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X