https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ እስራኤል በደማስቆ ግዛት ውስጥ በምትገኘው ቤይት ጂን ከተማ ላይ በፈፀመችው ጥቃት ሴቶችን እና ህጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 10 ንፁሃን ዜጎች... 28.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-28T16:14+0300
2025-11-28T16:14+0300
2025-11-28T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1c/2339150_0:656:1080:1264_1920x0_80_0_0_6d86dd872cbdcd4718593d45ca6e1226.jpg
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ እስራኤል በደማስቆ ግዛት ውስጥ በምትገኘው ቤይት ጂን ከተማ ላይ በፈፀመችው ጥቃት ሴቶችን እና ህጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 10 ንፁሃን ዜጎች መገደላቸውን እና ተጨማሪ ተጎጂዎችም ፍርስራሽ ስር ተቀብረው ሊሆን እንደሚችል የሶሪያ ሚዲያ ዘግቧል፡፡በቦምብ የታገዘው ከፍተኛ የጥቃት እርምጃው ነዋሪዎች ተጨማሪ አደጋ እንዳይደርስ በመስጋት ወደ ጎረቤት ከተሞች በጅምላ እንዲሰደዱ አድርጓል። ምንም እንኳን እስካሁን ያልተረጋገጠ ቢሆንም ጥቃቱ የተጀመረው የእስራኤል ወታደሮች በአካባቢው ወረራ ሲያካሂዱ በአካባቢው ነዋሪዎች ከተከበቡ በኋላ ነው ሲሉ የሶሪያ ምንጮች ገልፀዋል።ከሶሪያ ዋና ከተማ 50 ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በምትገኘው ቤይት ጂን የንጹሐን ዜጎች ሞት ቢጨምርም የእስራኤል ኦፕሬሽን መቀጠሉ ተገልጿል።ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምስል በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
2025-11-28T16:14+0300
true
PT1S
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
2025-11-28T16:14+0300
true
PT1S
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
2025-11-28T16:14+0300
true
PT1S
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በሶሪያዋን ቤይት ጂን ከተማ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ንፁሃን ላይ ሞትና ጉዳት ማስከተሉ ተዘገበ
2025-11-28T16:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1c/2339150_0:555:1080:1365_1920x0_80_0_0_0f28fa982e8af2f989e173cd70a8b27d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia