ፑቲን ኦርባንን በሞስኮ በማየታቸው ደስተኛ እንደሆኑ ተናገሩ
15:30 28.11.2025 (የተሻሻለ: 15:34 28.11.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ፑቲን ኦርባንን በሞስኮ በማየታቸው ደስተኛ እንደሆኑ ተናገሩ
ፑቲን ይህን ያሉት ከሃንጋሪ መሪ ቮክቶር ኦርባን ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ነው፡፡
ሌሎች መግለጫዎች፦
በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል የሚደረጉ ንግግሮች ወደ ቡዳፔስት የመሪዎች ስብሰባ ሊመሩ ይችላሉ፡፡
ዛሬ ላይ ያለው የሩሲያ-ሃንጋሪ አጋርነት የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማዳበር ባለው ተግባራዊ አቀራረብ ላይ የተመሠረተ ነው።
ሞስኮ በዩክሬን ቀውስ ላይ ኦርባን እና ሃንጋሪ የያዙትን ሚዛናዊ አቋም ታውቃለች፤ እርሱንም ታደንቃለች
ኦርባን በስራቸው የአገራቸውን እና የህዝባቸውን ጥቅም ያስጠብቃሉ።
ፑቲን እሳቸውና ኦርባን በግልጽ መነጋገር እንደሚችሉ ተናግረዋል፤ ይህም ለማንኛውም ችግሮች መፍትሄ ለማግኘት ያስችላል።
ፑቲን በቡዳፔስት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የሩሲያ-አሜሪካ የመሪዎች ስብሰባ በትራምፕ የቀረበ እንደሆነ ተናግረዋል።
ፑቲን ሁሉም ወገኖች ከተስማሙ ከትራምፕ ጋር የሚካሄደውን ስብሰባ በቡዳፔስት በማድረጋቸው ደስተኛ እንደሚሆኑ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X