በ32ኛው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ብዙ ስኬቶች እንደሚመዘገቡ አምናለሁ - የኢንዱስትሪ ሥነ - ምሕዳር መሐንዲስ

ሰብስክራይብ

በ32ኛው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ብዙ ስኬቶች እንደሚመዘገቡ አምናለሁ - የኢንዱስትሪ ሥነ - ምሕዳር መሐንዲስ

ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ2027 በምታዘጋጀው የኮፕ 32 ጉባኤ ላይ ለሁሉም የዓለም አገራት የሚበጁ ውሳኔዎች የሚተላለፉበትን ዐውድ መፍጠር እንዳለባት አዮሃኒስ አሌክስዩ (ዶ/ር) ይገልጻሉ።

"ጉባኤው ለኢትዮጵያ፣ ለአፍሪካ ሕብረት እንዲሁም ለሁሉም የተባበሩት መንግሥታት አባል አገራት መልካም ነገሮችን ይዞ እንደሚያመጣ አምናለሁ። ምናልባት ያለፉት የጉባኤው ተወካይ ፕሬዝዳንቶች ያደረጉትን አወዛጋቢ ነገር መቀነስ እና በተቻለ አቅም ማስወገድም ይገባል" ብለዋል።

የኢንዱስትሪ ሥነ-ምሕዳር መሐንዲሱ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የጉባኤው አስተናጋጅነት ዓለምን የማገልገል ኃላፊነት እና አደራ መሆኑንም አጽዕኖትት ሰጥተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0