ጣና ነሽ ፪ ጀልባ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱጣና ነሽ ፪ ጀልባ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረች
ጣና ነሽ ፪ ጀልባ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.11.2025
ሰብስክራይብ

ጣና ነሽ ፪ ጀልባ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረች

ጀልባዋ የመጀመሪያውን የመንገደኞች ማጓጓዝ ከባሕር ዳር፣ ጣና ሐይቅ ላይ ወደ ሚገኙት ደልጊ እና ደቅ ደሴቶች አካሂዳለቸ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 188 ተሳፋሪዎችን የማጓጓዝ አቅም ያላት ጣናነሽ ፪ ጀልባን ጥቅምት 27 በይፋ ሥራ አስጀምረው ወደ አገልግሎት መግባቷ የሚታወስ ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ጣና ነሽ ፪ ጀልባ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረች - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ጣና ነሽ ፪ ጀልባ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረች - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ጣና ነሽ ፪ ጀልባ መደበኛ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመረች - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0