ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ውስጥ የሚደረጉ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጦችን አወገዙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ውስጥ የሚደረጉ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጦችን አወገዙ
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ውስጥ የሚደረጉ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጦችን አወገዙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.11.2025
ሰብስክራይብ

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ውስጥ የሚደረጉ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጦችን አወገዙ

“የሕገ መንግሥት ጽንሰ ሐሳብ ሕግ ማውጣትን ብቻ የሚመለከት ሳይሆን፤ የሕግ የበላይነትን ማጠናከር፣ ተጠያቂነትን ማቋቋምና መሠረታዊ ለሆኑ የሰብአዊነት ጉዳዮች ተገቢውን ትኩረት መስጠትን ይጠይቃል” ሲሉ ፕሬዝዳንቱ በአራተኛው የአፍሪካ ሕገ መንግሥታዊ የዳኝነት ጉዳዮች ጉባኤ ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ላይ ተናግረዋል፡፡

የዘንድሮው የአፍሪካ የዳኝነት እና የሕገ መንግሥት ጉዳዮች ጉባኤ ጭብጥ የአፍሪካን ዘመናትን ያስቆጠረ የፖለቲካ ለውጥ፣ የመልካም አስተዳደር፣ የዘላቂ የሰላም፣ የፍትሕ እና የብልጽግና ምኞት የሚያንጸባርቅ ነው ሲሉ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ውስጥ የሚደረጉ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጦችን አወገዙ
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ውስጥ የሚደረጉ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጦችን አወገዙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.11.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0