ጄኔራል ሆርታ ን ታም በጊኒ–ቢሳው ‘የሽግግር ፕሬዝዳንት’ ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ – ዘገባዎች
21:58 27.11.2025 (የተሻሻለ: 22:04 27.11.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ጄኔራል ሆርታ ን ታም በጊኒ–ቢሳው ‘የሽግግር ፕሬዝዳንት’ ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ – ዘገባዎች
ጦር ሰራዊቱ አገሪቱን መቆጣጠሩን በመጥቀስ ከፍተኛ መኮንኑ ለአንድ ዓመት የተሾመ መሆኑን አስታውቋል።
ቃለ መሃላ የፈጸሙት በመከላከያ ሰራዊት ዋና መሥሪያ ቤት በተካሄደው ሥነ–ሥርዓት ላይ ነው።
ቀደም ሲል፣ የጊኒ–ቢሳው ፕሬዝዳንት ኡማሮ ሲሶኮ ኢምባሎ መታሰሠቸውን እና የመፈንቅለ–መንግሥት ሙከራ ሰለባ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት መሪዎች፣ ህዳር 23 ቀን 2025 የተካሄደውን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ተከትሎ የተደረገውን የድምጽ ቆጠራ ሂደት ለማደናቀፍ የተወሰደ እርምጃ ነው ብለውታል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X