ኢትዮጵያ ለተለያዩ የአፍሪካ አገራት ብቁ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን እያፈራች ነው - የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ሥልጠና አካዳሚ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ለተለያዩ የአፍሪካ አገራት ብቁ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን እያፈራች ነው - የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ሥልጠና አካዳሚ

በአፍሪካ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ፈር ቀዳጅ የሆነችው አገሪቱ፣ በበረራ አገልግሎት ያላትን መልካም ስም በትምህርት እና ሥልጠና ለማስቀጠል እየሰራች መሆኑን በአካዳሚው የጥራት አስተዳዳሪ አክሊለ ጽጌ ተናግረዋል።

"ለጅቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ናሚቢያ እንዲሁም ለሌሎች የአፍሪካ አገራት ዜጎች ሥልጠና እየሰጠን ነው። አገሪቱን በአፍሪካ የአቪዬሽን ሥልጠና መናኸሪያ ለማድረግ እየሰራን ነው።" ብለዋል።

አስተዳዳሪው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ስላሉ መጠነ ሰፊ አቅሞች አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0