ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ብትፈልግም፤ በሕጋዊ አካሄዶች ምክንያት አሁን ላይ የማይቻል ነው - ፑቲን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ ከዩክሬን ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ብትፈልግም፤ በሕጋዊ አካሄዶች ምክንያት አሁን ላይ የማይቻል ነው - ፑቲን
ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ብትፈልግም፤ በሕጋዊ አካሄዶች ምክንያት አሁን ላይ የማይቻል ነው - ፑቲን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.11.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ብትፈልግም፤ በሕጋዊ አካሄዶች ምክንያት አሁን ላይ የማይቻል ነው - ፑቲን

ፑቲን ከዩክሬን ባለስልጣናት ጋር የስምምነት ሰነዶችን መፈረም ትርጉም የለሽ ነው ሲሉ ገልፀውታል።

በወታደራዊ አዋጅ ግዜ ውስጥ ስልጣን የማራዘም መብት ያለው የዩክሬን ፓርላማ ብቻ መሆኑን ያስታወሱት ፑቲን ፕሬዝዳንቱ ግን ይህ መብት የላቸውም ብለዋል።

በዩክሬን ውስጥ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫዎች እና ህዝበ ውሳኔ ወታደራዊ ሕጉ እንደተነሳ ወዲያውኑ መካሄድ አለበት ሲሉ አክለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0