የጊኒ-ቢሳው መፈንቅለ-መንግሥት፡- ሩስያ ከግጭት አባባሽ ድርጊቶች ተአቅቦ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየጊኒ-ቢሳው መፈንቅለ-መንግሥት፡- ሩስያ ከግጭት አባባሽ ድርጊቶች ተአቅቦ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበች
የጊኒ-ቢሳው መፈንቅለ-መንግሥት፡- ሩስያ ከግጭት አባባሽ ድርጊቶች ተአቅቦ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.11.2025
ሰብስክራይብ

የጊኒ-ቢሳው መፈንቅለ-መንግሥት፡- ሩስያ ከግጭት አባባሽ ድርጊቶች ተአቅቦ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበች

ሞስኮ በጊኒ-ቢሳው ያለውን ሁኔታ እንደምትከታተል እና እንደሚያሳስባት በመግለፅ፤ የፖለቲካ ኃይሎች ግጭትን እንዲያስወግዱ ጥሪ ታቀርባለች ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።

"በአገሪቱ ያለውን ሁኔታ መረጋጋት ለማስፈን የጊኒ-ቢሳው ሪፐብሊክ የፖለቲካ ኃይሎች ከአባባሽ ድርጊቶት እንዲታቀቡ፣ በሕጋዊነት እና በሥርዓት ማዕቀፍ ውስጥ በውይይት አማካኝነት ችግሩን ለመፍታት ሁሉንም አስፈላጊ ጥረቶች እንዲያደርጉ እናሳስባለን፤ እንዲሁም የሁኔታውን መሻሻል በቅርበት መከታተላችንን እንቀጥላለን።" ብለዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0