ኩመራ ዋቅጂራ የልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት ተሸለሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኩመራ ዋቅጂራ የልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት ተሸለሙ
ኩመራ ዋቅጂራ የልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት ተሸለሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.11.2025
ሰብስክራይብ

ኩመራ ዋቅጂራ የልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት ተሸለሙ

የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ኩመራ ዋቅጅራ የ"ተስክ ኮንሰርቬሽን" ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

ይህ እውቅና በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጥበቃ ታሪክ ከ30 ዓመታት በላይ ለነበራቸው አበርክቶ በለንደን በተካሄደው የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደተሰጣቸው ተጠቁሟል፡፡

ኩማራ አሁን ላይ ዘርፉን የሚመራውን ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት በኃላፊነት እያገለገሉ ይገኛሉ ሲል ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኩመራ ዋቅጂራ የልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት ተሸለሙ
ኩመራ ዋቅጂራ የልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት ተሸለሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.11.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0