ኩመራ ዋቅጂራ የልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት ተሸለሙ
14:09 27.11.2025 (የተሻሻለ: 14:14 27.11.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኩመራ ዋቅጂራ የልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት ተሸለሙ
የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ኩመራ ዋቅጅራ የ"ተስክ ኮንሰርቬሽን" ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ይህ እውቅና በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጥበቃ ታሪክ ከ30 ዓመታት በላይ ለነበራቸው አበርክቶ በለንደን በተካሄደው የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደተሰጣቸው ተጠቁሟል፡፡
ኩማራ አሁን ላይ ዘርፉን የሚመራውን ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት በኃላፊነት እያገለገሉ ይገኛሉ ሲል ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
/