ሩሲያ የአፍሪካን የምግብ ዋስትና ጥረት የሚደግፍ ሰፊ ልምድ አላት - የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ ዲን

ሰብስክራይብ

ሩሲያ የአፍሪካን የምግብ ዋስትና ጥረት የሚደግፍ ሰፊ ልምድ አላት - የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ ዲን

ዘሪሁን ደምረው፣ ከሩሲያ ጋር በግብርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ በቅርበት መሥራት  ምርታማነትን ለማሳደግ የላቀ አስተዋፅኦ እንዳለው ይገልጻሉ።

ዲኑ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የሩሲያ ባለሀብቶች በአፍሪካ የግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ኢንቨስትመንት ማሳደግ የሚያስችል ምቹ ምኅዳር መፍጠር እንደሚገባም አመላክተዋል።

"ሩሲያ አፍሪካ የግብርና ሀብቷን በውጤታማነት ለመጠቀም የምታደርገውን ጥረት የሚያግዝ የደረጀ ልምድ አላት። ይህን ልምድ መጠቀም የሚያስችሉ ትብብሮችን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው፡፡" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0