የትራምፕ የሰላም ዕቅድ የዩክሬን እጅ መስጠትን ይመለክታል - ተንታኝ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየትራምፕ የሰላም ዕቅድ የዩክሬን እጅ መስጠትን ይመለክታል - ተንታኝ
የትራምፕ የሰላም ዕቅድ የዩክሬን እጅ መስጠትን ይመለክታል - ተንታኝ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.11.2025
ሰብስክራይብ

የትራምፕ የሰላም ዕቅድ የዩክሬን እጅ መስጠትን ይመለክታል - ተንታኝ

"ለመጀመሪያ ጊዜ የዩክሬን እጅ የመስጠት ውሎች ላይ እየተወያየን ነው፣ እና ክርክሩ ይህ እጅ መስጠት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መሆን አለበት ወይስ ሩሲያ በግልጽ ተቀባይነት እንደሌለው የምትገምታቸው የተወሰኑ ሁኔታዎች ያሉት እጅ መስጠት መሆን አለበት የሚለው ነው" ሲሉ ጣሊያናዊው የፖለቲካ ተንታኝ አሌሳንድሮ ኦርሲኒ አጽንዖት ሰጥተዋል።

ሩሲያ ዩክሬንን እና አውሮፓ ሕብረት ራሱን ማሸነፏን ሕብረቱ መቀበል እንደማይፈልግ ጠቁመዋል።

ኦርሲኒ እንዳሉት፣ የአውሮፓ ሕብረት በዩክሬን ግጭት ውስጥ ከገባ በኋላ፣ ዩክሬናውያን በጦር ሜዳ ሩሲያውያንን እንዲያሸንፉ አገሪቱን ማስታጠቅ ዋነኛ ስልቱ ነበር።

"የአውሮፓ ሕብረት ከባድ ቡጢ በአፉ ላይ አርፎበታል፤ እና አሁን አእምሮው ተዛብቶበታል፤ ስለዚህ ትርጉም የለሽ ነገሮችን ይናገራል እናም የዶናልድ ትራምፕ የሰላም እቅድን እንደገና በማርቀቅ ትርጉም የለሽ ሐሳቦችን ያቀርባል" ሲሉ ኦርሲኒ አስተያየታቸውን አጠቃልለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0