https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ብዙ ርቀት ቀድሞ ተራምዷል - የናይጄሪያ አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ብዙ ርቀት ቀድሞ ተራምዷል - የናይጄሪያ አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ብዙ ርቀት ቀድሞ ተራምዷል - የናይጄሪያ አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ የኮሌጅ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዳንጁማ አዳሙ ኢስማዒላ (ዶ/ር)፣ ዩኒቨርሲቲው ለአፍሪካውያን ወጣቶች የአቬዬሽን ሥልጠና መዳረሻ መሆን የሚያስችል አቅም... 26.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-26T18:44+0300
2025-11-26T18:44+0300
2025-11-26T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1a/2324894_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_4be615566c96e1004c1649736e6423ab.jpg
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ብዙ ርቀት ቀድሞ ተራምዷል - የናይጄሪያ አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ የኮሌጅ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዳንጁማ አዳሙ ኢስማዒላ (ዶ/ር)፣ ዩኒቨርሲቲው ለአፍሪካውያን ወጣቶች የአቬዬሽን ሥልጠና መዳረሻ መሆን የሚያስችል አቅም መገንባቱን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ዩኒቨርሲቲው ለአፍሪካዊያን በጣም ጥሩ ዕድል እየሰጠ ነው። በብዙ አገራት እንደልብ የማይገኙ ብዙ የሥልጠና መርሃ-ግብሮችም አሉት። ይህም አኅጉሪቱ በዘርፉ ለምትፈልገው የሰለጠነ የሰው ኃይል የላቀ እገዛ አለው።" ብለዋል፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚው፣ አፍሪካዊያን ወጣቶች ለአቬዬሽን ሥልጠና ወደ ሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያደርጉትን ስደት ለመቀነስ በትብብር መሥራት እንደሚያስፈልግ አጽዕኖት ሰጥተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ብዙ ርቀት ቀድሞ ተራምዷል - የናይጄሪያ አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ብዙ ርቀት ቀድሞ ተራምዷል - የናይጄሪያ አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
2025-11-26T18:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1a/2324894_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c809229f7b76e39de698f3a70c69a9d8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ብዙ ርቀት ቀድሞ ተራምዷል - የናይጄሪያ አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
18:44 26.11.2025 (የተሻሻለ: 18:54 26.11.2025) የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ብዙ ርቀት ቀድሞ ተራምዷል - የናይጄሪያ አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
የኮሌጅ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዳንጁማ አዳሙ ኢስማዒላ (ዶ/ር)፣ ዩኒቨርሲቲው ለአፍሪካውያን ወጣቶች የአቬዬሽን ሥልጠና መዳረሻ መሆን የሚያስችል አቅም መገንባቱን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ዩኒቨርሲቲው ለአፍሪካዊያን በጣም ጥሩ ዕድል እየሰጠ ነው። በብዙ አገራት እንደልብ የማይገኙ ብዙ የሥልጠና መርሃ-ግብሮችም አሉት። ይህም አኅጉሪቱ በዘርፉ ለምትፈልገው የሰለጠነ የሰው ኃይል የላቀ እገዛ አለው።" ብለዋል፡፡
ዋና ሥራ አስፈፃሚው፣ አፍሪካዊያን ወጣቶች ለአቬዬሽን ሥልጠና ወደ ሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያደርጉትን ስደት ለመቀነስ በትብብር መሥራት እንደሚያስፈልግ አጽዕኖት ሰጥተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X