አፍሪካ ግብርናዋን ሊቀይር የሚችል ገንዘብ ምግብ ከውጭ ለማስገባት ታወጣለች - የአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ጥምረት

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ግብርናዋን ሊቀይር የሚችል ገንዘብ ምግብ ከውጭ ለማስገባት ታወጣለች - የአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ጥምረት

የ2025 የአፍሪካ ግብርና ባለራዕይ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ እና በጥምረቱ የአየር ንብረት፣ ዘላቂ ምርታማነት እና የመቋቋም ፕሮግራም ዳይሬክተር ጥላሁን አመዴ (ፕ/ር) የአፍሪካ አገራት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚያግዙ መሠረተ ልማቶች ላይ ይበልጥ መዋዕለ ነዋይ ማፍሰስ እንዳለባቸው ተናግረዋል።

"አፍሪካ ምግብ ከውጭ ለማስገባት በዓመት ቢያንስ 100 ቢሊዮን ዶላር ታወጣለች። ይህን ከፍተኛ ገንዘብ ለዘመናዊ ስልተ ምርት አስፈላጊ ወደሆኑ መስኮች ማዞር ይገባል።" ብለዋል።

ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ መንግሥታት በተለይ በመስኖ፣ በሜካናይዜሽን እና በገበያ መሠረተ ልማት ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው አመላክተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0