https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ፍላጎት ከሆነ ሚኒስክ የዩክሬን እልባት ድርድርን ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ተናገሩ
የሩሲያ ፍላጎት ከሆነ ሚኒስክ የዩክሬን እልባት ድርድርን ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ፍላጎት ከሆነ ሚኒስክ የዩክሬን እልባት ድርድርን ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ተናገሩ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ፑቲን እና የቤላሩሱ ፕሬዝዳንት ሉካሼንኮ በኪርጊስታን ቢሽኬክ ተወያይተዋል፡፡ “በየትኛውም ጊዜ ወደ... 26.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-26T14:55+0300
2025-11-26T14:55+0300
2025-11-26T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1a/2321175_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_55f94f3ea9f588c912dab61cb7546757.jpg
የሩሲያ ፍላጎት ከሆነ ሚኒስክ የዩክሬን እልባት ድርድርን ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ተናገሩ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ፑቲን እና የቤላሩሱ ፕሬዝዳንት ሉካሼንኮ በኪርጊስታን ቢሽኬክ ተወያይተዋል፡፡ “በየትኛውም ጊዜ ወደ ሚኒስክ ደግመው መምጣት ከፈለጉ፣ እኛ ሁሌም ዘግጁዎች ነን፡፡” ሲሉ የቤላሩሱ ፕሬዝዳንት ለፑቲን ተናግረዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/1a/2321175_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_9bfe9bbd1e32d3fa6d9eeed907c643ac.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ፍላጎት ከሆነ ሚኒስክ የዩክሬን እልባት ድርድርን ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ተናገሩ
14:55 26.11.2025 (የተሻሻለ: 15:04 26.11.2025) የሩሲያ ፍላጎት ከሆነ ሚኒስክ የዩክሬን እልባት ድርድርን ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ተናገሩ
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ፑቲን እና የቤላሩሱ ፕሬዝዳንት ሉካሼንኮ በኪርጊስታን ቢሽኬክ ተወያይተዋል፡፡
“በየትኛውም ጊዜ ወደ ሚኒስክ ደግመው መምጣት ከፈለጉ፣ እኛ ሁሌም ዘግጁዎች ነን፡፡” ሲሉ የቤላሩሱ ፕሬዝዳንት ለፑቲን ተናግረዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X