ኢትዮጵያ ብሔራዊ የተመጣጠነ ምግብ መረጃ መድረክ የመጀመሪያ ምዕራፍን በስኬት ማጠናቀቋ ተገለጸ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ብሔራዊ የተመጣጠነ ምግብ መረጃ መድረክ የመጀመሪያ ምዕራፍን በስኬት ማጠናቀቋ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ብሔራዊ የተመጣጠነ ምግብ መረጃ መድረክ የመጀመሪያ ምዕራፍን በስኬት ማጠናቀቋ ተገለጸ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.11.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ብሔራዊ የተመጣጠነ ምግብ መረጃ መድረክ የመጀመሪያ ምዕራፍን በስኬት ማጠናቀቋ ተገለጸ

በአገሪቱ እያደገ የመጣው በመረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ ውሳኔ አሰጣጥ በሕጻናት የተመጣጠነ ምግብ እጦት ላይ በሚደረገው ትግል ትልቅ ውጤት እንዲመዘገብ አድርጎታል ሲሉ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ቶሌራ መናገራቸውን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

“ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የብሔራዊ የተመጣጠነ ምግብ መረጃ መድረክ ያስመዘገባቸውን አስደናቂ አስተዋፅዖዎች ከፍ ያለ ነው፤ ባለፉት ዓመታት ባሳካነው ነገር እጅግ እንኮራለን” ሲሉ የመረጃ አቅሙ በአገሪቱ የአመጋገብ ሁኔታ ላይ ያሳየውን እድገት ጠቅሰዋል።

በመጀመሪያው ምዕራፍ የተመዘገቡ የመረጃ ግኝቶች ወጤታማነት፦

የብሔራዊ የተመጣጠነ ምግብ ፕሮግራም ሁለትን ለመቅረጽ፣

ለምግብ ስትራቴጂ እና ለምግብ ስርዓት ሽግግር ፖሊሲ ግብዓትና

ለዋና ዋና አገራዊ ማዕቀፎች ቀጥታ መረጃ ምንጭ መሆን ችለዋል፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0