https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ የሙስሊም ወንድማማችነትን* በአሸባሪ ድርጅትነት ለመፈረጅ ውሳኔ አሳለፉ
ትራምፕ የሙስሊም ወንድማማችነትን* በአሸባሪ ድርጅትነት ለመፈረጅ ውሳኔ አሳለፉ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ የሙስሊም ወንድማማችነትን* በአሸባሪ ድርጅትነት ለመፈረጅ ውሳኔ አሳለፉፕሬዝዳንት ትራምፕ በሊባኖስ፣ ግብፅ እና ዮርዳኖስ የሚገኙትን ጨምሮ የሙስሊም ወንድማማችነት ስብስብ አካል የሆኑ አንዳንድ ቅርንጫፎችን የውጭ አሸባሪ ድርጅቶች አድርጎ ለመበየን... 25.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-25T19:21+0300
2025-11-25T19:21+0300
2025-11-25T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2315606_0:41:800:491_1920x0_80_0_0_65b7b89dc6f6f3812b9eefe46a90752a.jpg
ትራምፕ የሙስሊም ወንድማማችነትን* በአሸባሪ ድርጅትነት ለመፈረጅ ውሳኔ አሳለፉፕሬዝዳንት ትራምፕ በሊባኖስ፣ ግብፅ እና ዮርዳኖስ የሚገኙትን ጨምሮ የሙስሊም ወንድማማችነት ስብስብ አካል የሆኑ አንዳንድ ቅርንጫፎችን የውጭ አሸባሪ ድርጅቶች አድርጎ ለመበየን የሚያስችል ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል።"ፕሬዝዳንት ትራምፕ በአሜሪካ ጥቅም እና አጋሮች ላይ ሽብርተኝነት እና አለመረጋጋትን የሚያስፋፋ እንቅስቃሴ የሚያራምድ የሙስሊም ወንድማማችነት ድንበር ዘለል ትስስርን እየተጋፈጡ ነው፤" ሲል ዋይት ሀውስ በመግለጫው ጠቅሷል፡፡*የሙስሊም ወንድማማችነት በሩሲያ በአሸባሪነት የተፈረጀ ድርጅት ነውበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2315606_46:0:755:532_1920x0_80_0_0_263049f90a7ba4e40a9b55e3b1be4b86.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ የሙስሊም ወንድማማችነትን* በአሸባሪ ድርጅትነት ለመፈረጅ ውሳኔ አሳለፉ
19:21 25.11.2025 (የተሻሻለ: 19:44 25.11.2025) ትራምፕ የሙስሊም ወንድማማችነትን* በአሸባሪ ድርጅትነት ለመፈረጅ ውሳኔ አሳለፉ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሊባኖስ፣ ግብፅ እና ዮርዳኖስ የሚገኙትን ጨምሮ የሙስሊም ወንድማማችነት ስብስብ አካል የሆኑ አንዳንድ ቅርንጫፎችን የውጭ አሸባሪ ድርጅቶች አድርጎ ለመበየን የሚያስችል ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል።
"ፕሬዝዳንት ትራምፕ በአሜሪካ ጥቅም እና አጋሮች ላይ ሽብርተኝነት እና አለመረጋጋትን የሚያስፋፋ እንቅስቃሴ የሚያራምድ የሙስሊም ወንድማማችነት ድንበር ዘለል ትስስርን እየተጋፈጡ ነው፤" ሲል ዋይት ሀውስ በመግለጫው ጠቅሷል፡፡
*የሙስሊም ወንድማማችነት በሩሲያ በአሸባሪነት የተፈረጀ ድርጅት ነው
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X