https://amh.sputniknews.africa
የለውጥ ዋጋ ፡ ዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋምና ኢትዮጵያ
የለውጥ ዋጋ ፡ ዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋምና ኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የአለምዓቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍን) እና የኢትዮጵያን ግንኙነት፣ የኢኮኖሚ እድገት ዋሰትና ይሆን ወይስ የዕዳ ወጥመድ የሚለውን እንመረምራለን። ለዚህም ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ክቡር ገና እና በኢትዮጵያ... 25.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-25T18:33+0300
2025-11-25T18:33+0300
2025-11-25T18:33+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2314209_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_f5ceeb88d41840865bb4a02c7fe0c8b9.png
የለውጥ ዋጋ ፡ ዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋምና ኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የአለምዓቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍን) እና የኢትዮጵያን ግንኙነት፣ የኢኮኖሚ እድገት ዋሰትና ይሆን ወይስ የዕዳ ወጥመድ የሚለውን እንመረምራለን። ለዚህም ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ክቡር ገና እና በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ተቋም ከፍተኛ ተመራማሪ ጀማል መሐመድ (ዶ/ር) ጋብዘናቸዋል፡፡
እንደ ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት እና የወጪ ንግዳችን መጠን መጨመር ያሉ ትክክለኛ የውጭ ምንዛሪ ምንጮች እስካልተፈጠሩ ድረስ፣ የውጭ ምንዛሪ ችግር ተፈቷል ልንል አንችልም። ሲሉ ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ክቡር ገና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጵያ የለውጥ ዉጥኗን ለማሳካት ምን ማድረግ አለባት ?
ይህንን [በብድር የተገኘ] ገንዘብ በአገልግሎት ዘርፍ ላይ ማባከን አይገባም። [...]የኢኮኖሚውን ምርታማነትና የውጪ ንግድ አቅም ለማሳደግ በማኑፋክቸሪንግ እና በግብርና ዘርፎች ላይ ኢንቨስት ማድረግ ይገባል። ሲሉ በኢትዮጵያ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ተመራማሪ ጀማል መሐመድ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የአለምዓቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍን) እና የኢትዮጵያን ግንኙነት፣ የኢኮኖሚ እድገት ዋሰትና ይሆን ወይስ የዕዳ ወጥመድ የሚለውን እንመረምራለን። ለዚህም ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ክቡር ገና እና በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ተቋም ከፍተኛ ተመራማሪ ጀማል መሐመድ (ዶ/ር) ጋብዘናቸዋል፡፡ኢትዮጵያ የለውጥ ዉጥኗን ለማሳካት ምን ማድረግ አለባት ?ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2314209_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_dffef085a44b9de5c165cbc9e59862a5.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የለውጥ ዋጋ ፡ ዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋምና ኢትዮጵያ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የአለምዓቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍን) እና የኢትዮጵያን ግንኙነት፣ የኢኮኖሚ እድገት ዋሰትና ይሆን ወይስ የዕዳ ወጥመድ የሚለውን እንመረምራለን። ለዚህም ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ክቡር ገና እና በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ተቋም ከፍተኛ ተመራማሪ ጀማል መሐመድ (ዶ/ር) ጋብዘናቸዋል፡፡
እንደ ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት እና የወጪ ንግዳችን መጠን መጨመር ያሉ ትክክለኛ የውጭ ምንዛሪ ምንጮች እስካልተፈጠሩ ድረስ፣ የውጭ ምንዛሪ ችግር ተፈቷል ልንል አንችልም። ሲሉ ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ክቡር ገና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጵያ የለውጥ ዉጥኗን ለማሳካት ምን ማድረግ አለባት ?
ይህንን [በብድር የተገኘ] ገንዘብ በአገልግሎት ዘርፍ ላይ ማባከን አይገባም። [...]የኢኮኖሚውን ምርታማነትና የውጪ ንግድ አቅም ለማሳደግ በማኑፋክቸሪንግ እና በግብርና ዘርፎች ላይ ኢንቨስት ማድረግ ይገባል። ሲሉ በኢትዮጵያ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ተመራማሪ ጀማል መሐመድ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡