https://amh.sputniknews.africa
ነገን ማልማት፡ የግብርና ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ
ነገን ማልማት፡ የግብርና ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ም/ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬው ተገኘ (ዶ/ር) ጋር ፈጠራ፣ ቴክኖሎጂ እና የፖሊሲ ለውጥ አነስተኛ ይዞታ ያላቸውን አርሶ አደሮች እርሻዎች እንዴት የብሔራዊ ዕድገት... 25.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-25T18:19+0300
2025-11-25T18:19+0300
2025-11-25T18:19+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2313918_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_6e53331e81a235aa08247cc315e66053.png
ነገን ማልማት፡ የግብርና ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
“ግብርና ላይ የተመሰረተ የወጣቶች የስራ እድል እየፈጠርን ነው፡፡ በትንሽ ገንዘብ በጣም ብዙ ወጣት ነው ስራ የምናስይዘው፡፡ ወደ 611 ሺ ወጣት ነው ስራ ልናስይዝ በ 5 ዓመት ውስጥ ፈንድ የወሰድነው፡፡ አንዱን ዓመት አጠናቀናል፡፡ ከዚህ ውስጥ 80 በመቶው ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡” ሲሉ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ም/ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬው ተገኘ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ም/ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬው ተገኘ (ዶ/ር) ጋር ፈጠራ፣ ቴክኖሎጂ እና የፖሊሲ ለውጥ አነስተኛ ይዞታ ያላቸውን አርሶ አደሮች እርሻዎች እንዴት የብሔራዊ ዕድገት ሞተሮች ሊያደርጋቸው እንደሚችል እንመለከታለን። ትራንስፎርሜሽኑ በመጨረሻ ወደ ገበሬው እርሻ ሊደርስ ይችላል?
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ም/ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬው ተገኘ (ዶ/ር) ጋር ፈጠራ፣ ቴክኖሎጂ እና የፖሊሲ ለውጥ አነስተኛ ይዞታ ያላቸውን አርሶ አደሮች እርሻዎች እንዴት የብሔራዊ ዕድገት ሞተሮች ሊያደርጋቸው እንደሚችል እንመለከታለን። ትራንስፎርሜሽኑ በመጨረሻ ወደ ገበሬው እርሻ ሊደርስ ይችላል? ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2313918_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_0cf2d52f09a9f6a5878445aefd0a564a.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ነገን ማልማት፡ የግብርና ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ
“ግብርና ላይ የተመሰረተ የወጣቶች የስራ እድል እየፈጠርን ነው፡፡ በትንሽ ገንዘብ በጣም ብዙ ወጣት ነው ስራ የምናስይዘው፡፡ ወደ 611 ሺ ወጣት ነው ስራ ልናስይዝ በ 5 ዓመት ውስጥ ፈንድ የወሰድነው፡፡ አንዱን ዓመት አጠናቀናል፡፡ ከዚህ ውስጥ 80 በመቶው ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡” ሲሉ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ም/ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬው ተገኘ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ም/ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬው ተገኘ (ዶ/ር) ጋር ፈጠራ፣ ቴክኖሎጂ እና የፖሊሲ ለውጥ አነስተኛ ይዞታ ያላቸውን አርሶ አደሮች እርሻዎች እንዴት የብሔራዊ ዕድገት ሞተሮች ሊያደርጋቸው እንደሚችል እንመለከታለን። ትራንስፎርሜሽኑ በመጨረሻ ወደ ገበሬው እርሻ ሊደርስ ይችላል?
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡