https://amh.sputniknews.africa
ዲቦራ ፋውንዴሽን አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ለማስፋት አየሠራ መሆኑን አስታወቀ
ዲቦራ ፋውንዴሽን አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ለማስፋት አየሠራ መሆኑን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ዲቦራ ፋውንዴሽን አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ለማስፋት አየሠራ መሆኑን አስታወቀ በመላ አገሪቱ የሚገኙ የአዕምሮ ዕድገት ዉሱንነት ያለባቸው ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና ክብካቤ እንዲያገኙ ሁሉም ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የፋውንዴሽኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ... 25.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-25T17:06+0300
2025-11-25T17:06+0300
2025-11-25T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2312732_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_6b02f1f9b72667b39c6e5f8e020c98a3.jpg
ዲቦራ ፋውንዴሽን አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ለማስፋት አየሠራ መሆኑን አስታወቀ በመላ አገሪቱ የሚገኙ የአዕምሮ ዕድገት ዉሱንነት ያለባቸው ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና ክብካቤ እንዲያገኙ ሁሉም ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የፋውንዴሽኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቤኪ አባዱላ ገልጸዋል። ዋና ሥራ አስኪያጇ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ፋውንዴሽኑ የሕፃናቱን መብት አና ጥቅም በማስከበር በአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለመሆን መተለሙንም ተናግረዋል። "ዳውን ሲንድሮም፣ ኦቲዝም፣ ሴሬብራል ፓልሲ እና ሌሎች የአዕምሮ ዕድገት ዉሱንነት እና የእንቅስቃሴ ችግር ላለባቸው ከ2 ሺህ በላይ ሕፃናት የጤና፣ የትምህርት እና የፖሊሲ ማንቃት ድጋፍ እያደረግን ነው። አገልግሎታችንን ወደ ገጠር አካባቢዎች ለማስፋትም እየሠራን ነው።" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዲቦራ ፋውንዴሽን አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ለማስፋት አየሠራ መሆኑን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ዲቦራ ፋውንዴሽን አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ለማስፋት አየሠራ መሆኑን አስታወቀ
2025-11-25T17:06+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2312732_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_14abdeb01a9f1feaa55b9fc471697f54.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዲቦራ ፋውንዴሽን አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ለማስፋት አየሠራ መሆኑን አስታወቀ
17:06 25.11.2025 (የተሻሻለ: 17:14 25.11.2025) ዲቦራ ፋውንዴሽን አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ለማስፋት አየሠራ መሆኑን አስታወቀ
በመላ አገሪቱ የሚገኙ የአዕምሮ ዕድገት ዉሱንነት ያለባቸው ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና ክብካቤ እንዲያገኙ ሁሉም ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የፋውንዴሽኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቤኪ አባዱላ ገልጸዋል።
ዋና ሥራ አስኪያጇ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ፋውንዴሽኑ የሕፃናቱን መብት አና ጥቅም በማስከበር በአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለመሆን መተለሙንም ተናግረዋል።
"ዳውን ሲንድሮም፣ ኦቲዝም፣ ሴሬብራል ፓልሲ እና ሌሎች የአዕምሮ ዕድገት ዉሱንነት እና የእንቅስቃሴ ችግር ላለባቸው ከ2 ሺህ በላይ ሕፃናት የጤና፣ የትምህርት እና የፖሊሲ ማንቃት ድጋፍ እያደረግን ነው። አገልግሎታችንን ወደ ገጠር አካባቢዎች ለማስፋትም እየሠራን ነው።" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X