https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ፡ ለአፍሪካ ንግድ አዲስ ምዕራፍ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ፡ ለአፍሪካ ንግድ አዲስ ምዕራፍ
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የትግበራ ዝግጅትን ተከትሎ ከፍተኛ ኢኮኖሚስት ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀናቸዋል። በዚሁ ዝግጅታችን ፣ እ.ኤ.አ ጥቅምት 7 ፣ 2025... 25.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-25T16:08+0300
2025-11-25T16:08+0300
2025-11-25T16:08+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2312014_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_be8b0a43b106514ba539b3dd8652262e.png
ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ፡ ለአፍሪካ ንግድ አዲስ ምዕራፍ
Sputnik አፍሪካ
“የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና መመስረት [...]ይህ ለአፍሪካ ሀገራት እርስ በእርስ ለመነገድ ዕድል ይሰጣል። እስከ አሁን ድረስ በአፍሪካ ሀገራት መካከል ያለው ንግድ 15 በመቶ ብቻ ነው። የአፍሪካ ሀገራት ያለ ቀረጥ እንዲነግዱም ዕድል ይሰጣል።” ሲሉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የትግበራ ዝግጅትን ተከትሎ ከፍተኛ ኢኮኖሚስት ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀናቸዋል። በዚሁ ዝግጅታችን ፣ እ.ኤ.አ ጥቅምት 7 ፣ 2025 ሁለተኛ ዓመቱ የደፈነውን የእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት መነሻ አድርገን ፣ ስኬት የምዕራብ ዓለም መራሹን ድርድሮችና ለውድቀታቸው ምክንያት የሆኑ ነጥቦች እንዲሁም እያደገ የመጣው የባለብዙ-ዋልታ ዓለም አማራጭ የአሸማጋይነት ሚና በተመለከተ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ተመራማሪ አቶ መሀመድ ኢብራሂም ምሁራዊ ምልከታዎችን ጠይቀናቸዋል።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፐሮግራሙን ያዳምጡ፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የትግበራ ዝግጅትን ተከትሎ ከፍተኛ ኢኮኖሚስት ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀናቸዋል። በዚሁ ዝግጅታችን ፣ እ.ኤ.አ ጥቅምት 7 ፣ 2025 ሁለተኛ ዓመቱ የደፈነውን የእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት መነሻ አድርገን ፣ ስኬት የምዕራብ ዓለም መራሹን ድርድሮችና ለውድቀታቸው ምክንያት የሆኑ ነጥቦች እንዲሁም እያደገ የመጣው የባለብዙ-ዋልታ ዓለም አማራጭ የአሸማጋይነት ሚና በተመለከተ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ተመራማሪ አቶ መሀመድ ኢብራሂም ምሁራዊ ምልከታዎችን ጠይቀናቸዋል። ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፐሮግራሙን ያዳምጡ፡
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/19/2312014_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_7d7dc13e37d863797dc470a8a0072770.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ፡ ለአፍሪካ ንግድ አዲስ ምዕራፍ
“የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና መመስረት [...]ይህ ለአፍሪካ ሀገራት እርስ በእርስ ለመነገድ ዕድል ይሰጣል። እስከ አሁን ድረስ በአፍሪካ ሀገራት መካከል ያለው ንግድ 15 በመቶ ብቻ ነው። የአፍሪካ ሀገራት ያለ ቀረጥ እንዲነግዱም ዕድል ይሰጣል።” ሲሉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የትግበራ ዝግጅትን ተከትሎ ከፍተኛ ኢኮኖሚስት ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀናቸዋል። በዚሁ ዝግጅታችን ፣ እ.ኤ.አ ጥቅምት 7 ፣ 2025 ሁለተኛ ዓመቱ የደፈነውን የእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት መነሻ አድርገን ፣ ስኬት የምዕራብ ዓለም መራሹን ድርድሮችና ለውድቀታቸው ምክንያት የሆኑ ነጥቦች እንዲሁም እያደገ የመጣው የባለብዙ-ዋልታ ዓለም አማራጭ የአሸማጋይነት ሚና በተመለከተ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ተመራማሪ አቶ መሀመድ ኢብራሂም ምሁራዊ ምልከታዎችን ጠይቀናቸዋል።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፐሮግራሙን ያዳምጡ፡