የሩስያ የደህንነት አገልግሎት በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ሊሰነዘር የነበረውን የሽብር ጥቃት አከሸፈ
15:45 25.11.2025 (የተሻሻለ: 15:54 25.11.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የሩስያ የደህንነት አገልግሎት በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ሊሰነዘር የነበረውን የሽብር ጥቃት አከሸፈ
የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አገልግሎት በካሊኒንግራድ ክልል ውስጥ በአሥራዎቹ ዕድሜ ላይ የሚገኝ ወጣት በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ሊያደርስ የነበረው የሽብር ጥቃት መክሽፉን አስታውቋል።
የ17 ዓመቱ ተጠርጣሪ በዩክሬን የደህንነት አገልግሎቶች ትዕዛዝ፦
ዒላማውን ያነጣጠረ የቅድመ ዝግጅት ቅኝት አድርጓል::
ለፈንጂ መሣሪያዎች የሚያስፈልጉ ቁሶችን ገዝቷል፡፡
በቤት ውስጥ የተሠሩ ተቀጣጣይ መሣሪያዎችን አምርቷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X