https://amh.sputniknews.africa
በሌሎች ፈቃድ ከማደር ነፃ መውጫው መንገድ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
በሌሎች ፈቃድ ከማደር ነፃ መውጫው መንገድ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
Sputnik አፍሪካ
በሌሎች ፈቃድ ከማደር ነፃ መውጫው መንገድ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ራስን በምግብ መቻል የአንድ ሀገር ተሰሚነት እና የመደራደር አቅም የጀርባ አጥንት መሆኑን በዩኒቨርስቲው የግብርና እና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ካሃሊ... 24.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-24T19:35+0300
2025-11-24T19:35+0300
2025-11-24T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/18/2306289_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_be77088d6223487d53cf84e6b7f5e811.jpg
በሌሎች ፈቃድ ከማደር ነፃ መውጫው መንገድ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ራስን በምግብ መቻል የአንድ ሀገር ተሰሚነት እና የመደራደር አቅም የጀርባ አጥንት መሆኑን በዩኒቨርስቲው የግብርና እና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ካሃሊ ጀምበሬ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል። አክለውም አፍሪካ የውጭ እርዳታን የሚጸየፍ እና በራስ አቅም መለወጥን ያነገበ ትውልድ መፍጠር እንዳለባትም ተናግረዋል።"አፍሪካውያን በሐብታቸው እንዳይጠቀሙ ተሠርቷል። በምግብ ራስህን ካልቻልክ እነ ዓለም ባንክ እንደሚያደርጉት ገንዘብ ይዞ የመጣ ሁሉ ፍላጎቱን ይጭንብሃል። ስለዚህ ከትምህርት ፖሊሲያችን ጀምሮ መቻልን መትከል አለብን" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በሌሎች ፈቃድ ከማደር ነፃ መውጫው መንገድ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
Sputnik አፍሪካ
በሌሎች ፈቃድ ከማደር ነፃ መውጫው መንገድ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
2025-11-24T19:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/18/2306289_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_cdaafb8c6c89e4bb41b331f06f10d716.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሌሎች ፈቃድ ከማደር ነፃ መውጫው መንገድ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
19:35 24.11.2025 (የተሻሻለ: 19:44 24.11.2025) በሌሎች ፈቃድ ከማደር ነፃ መውጫው መንገድ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
ራስን በምግብ መቻል የአንድ ሀገር ተሰሚነት እና የመደራደር አቅም የጀርባ አጥንት መሆኑን በዩኒቨርስቲው የግብርና እና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ካሃሊ ጀምበሬ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
አክለውም አፍሪካ የውጭ እርዳታን የሚጸየፍ እና በራስ አቅም መለወጥን ያነገበ ትውልድ መፍጠር እንዳለባትም ተናግረዋል።
"አፍሪካውያን በሐብታቸው እንዳይጠቀሙ ተሠርቷል። በምግብ ራስህን ካልቻልክ እነ ዓለም ባንክ እንደሚያደርጉት ገንዘብ ይዞ የመጣ ሁሉ ፍላጎቱን ይጭንብሃል። ስለዚህ ከትምህርት ፖሊሲያችን ጀምሮ መቻልን መትከል አለብን" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X