ሙሴቬኒ እና ሩቶ 500 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እና የክልሉን የኢንዱስትሪ ዕድገት ይደግፋል የተባለ አዲስ የብረታብረት ፋብሪካ በኡጋንዳ ሥራ አስጀመሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሙሴቬኒ እና ሩቶ 500 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እና የክልሉን የኢንዱስትሪ ዕድገት ይደግፋል የተባለ አዲስ የብረታብረት ፋብሪካ በኡጋንዳ ሥራ አስጀመሩ
ሙሴቬኒ እና ሩቶ 500 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እና የክልሉን የኢንዱስትሪ ዕድገት ይደግፋል የተባለ አዲስ የብረታብረት ፋብሪካ በኡጋንዳ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.11.2025
ሰብስክራይብ

ሙሴቬኒ እና ሩቶ 500 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እና የክልሉን የኢንዱስትሪ ዕድገት ይደግፋል የተባለ አዲስ የብረታብረት ፋብሪካ በኡጋንዳ ሥራ አስጀመሩ

በምስራቅ ኡጋንዳ ቶሮሮ ከተማ ውስጥ የተገነባው የዴቭኪ ብረታብረት ፋብሪካ "አፍሪካን ለዘመናት ከዘለቀው ብዝበዛ ነጻ ለማውጣት" ወሳኝ እርምጃ ነው ሲሉ ፕሬዝዳንት ሙሴቬኒ ተናግረዋል።

"ከ500 ዓመታት በላይ በባርነት፣ በቅኝ ግዛት እና ወደ ውጭ በሚላኩ ጥሬ ዕቃዎች የተነሳ እሴት ስናጣ ቆይተናል" ሲሉ አብራርተዋል።

አዲሱ ፋብሪካ ለ15 ሺህ ኡጋንዳውያን የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር ሙሴቬኒ አመልክተዋል።

ፕሬዝዳንት ሩቶ "ይህ ለውጥ አምጪ ኢንቨስትመንት ለኡጋንዳ ብቻ ሳይሆን ለኬንያ እና ለክልሉ የሚያገለግል ነው" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

የኬኒያው መሪ አክለውም የዴቭኪ ብረታብረት ፋብሪካ፦

አዳዲስ የእሴት ሰንሰለቶችን በመፍጠር፤

የገቢ ንግድ ወጪን በመቀነስ፣

አዳዲስ ዕድሎችን በማቅረብ ጥቅም እንደሚያስገኝ ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሙሴቬኒ እና ሩቶ 500 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እና የክልሉን የኢንዱስትሪ ዕድገት ይደግፋል የተባለ አዲስ የብረታብረት ፋብሪካ በኡጋንዳ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሙሴቬኒ እና ሩቶ 500 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እና የክልሉን የኢንዱስትሪ ዕድገት ይደግፋል የተባለ አዲስ የብረታብረት ፋብሪካ በኡጋንዳ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሙሴቬኒ እና ሩቶ 500 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እና የክልሉን የኢንዱስትሪ ዕድገት ይደግፋል የተባለ አዲስ የብረታብረት ፋብሪካ በኡጋንዳ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0