ታንዛኒያ በመጪው ታህሳስ ግዙፍ የወደብ ግንባታ ልታስጀምር ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱታንዛኒያ በመጪው ታህሳስ ግዙፍ የወደብ ግንባታ ልታስጀምር ነው
ታንዛኒያ በመጪው ታህሳስ ግዙፍ የወደብ ግንባታ ልታስጀምር ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.11.2025
ሰብስክራይብ

ታንዛኒያ በመጪው ታህሳስ ግዙፍ የወደብ ግንባታ ልታስጀምር ነው

የሀገሪቱ መንግሥት ዋና ቃል አቀባይ ገርሰን ምሲግዋን በመጥቀስ የምዕራቡ ዜና ማሰራጫ እንደዘገበው፤ የባጋሞዮ ወደብ እስከ 20 ሜትር ጥልቀት የሚኖረው ሲሆን በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ ወደቦች በበለጠ ትላልቅ መርከቦችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል፡፡

"ወደቡ እስከ 25 ሺህ ኮንቴይነሮች የመያዝ አቅም ያላቸው መርከቦችን ማስተናገድ ይችላል" ብለዋል፡፡

የባጋሞዮ ወደብ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች እና ከትራንስፖርት ግንኙነቶች ጋር የተያያዘ የግዙፍ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን አካል ነው ሲል የዜና ማሰራጫው ዘግቧል፡፡

ግንባታው እ.ኤ.አ በ2013 በውጭ አልሚዎች ተፈርሞ የነበረውን ስምምነት የሀገሪቱ መንግሥት መቃወሙን ተከትሎ ለአስርት ዓመታት የተፈጠረውን መዘይገት ይቋጫል፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0