https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን ስነጽሁፍ ከቅኝ ግዛት እሳቤ ነጻ ማውጣት፦ በንጉጊ ዋ ቲዮንጎ እይታ
የአፍሪካን ስነጽሁፍ ከቅኝ ግዛት እሳቤ ነጻ ማውጣት፦ በንጉጊ ዋ ቲዮንጎ እይታ
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ፣ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ስነጽሁፍ አስተማሪ እና በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነሰብ ኮሌጅ ዲን አስቻለው ለገሰን (ዶ/ር) አነጋግሮ የአፍሪካን ስነጽሁፍ ከቅኝ ግዛት እሳቤ ለማላቀቅ መደረግ... 24.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-24T17:15+0300
2025-11-24T17:15+0300
2025-11-24T17:15+0300
drum of changes
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/18/2301463_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_855a4f4f00294950b8ccbb509e296965.png
የአፍሪካን ስነጽሁፍ ከቅኝ ግዛት እሳቤ ነጻ ማውጣት፦ በንጉጊ ዋ ቲዮንጎ እይታ
Sputnik አፍሪካ
"እኛ ደግሞ አፍሪካውያኖች የራሳችን ታሪክ የምንነግርበት፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ የምናስተላልፍበት ጥበብ፣ የራሳችን መንገድ አለን። ስለዚህ ይሄ የአውሮፓ ተኮር የሆነውን አመለካከት ከአፍሪካ ስነ ጽሁፍ ውስጥ አውጥተን በአፍሪካ ተኮር ወይም ደግሞ አፍሮ ሴንትሪክ በሆነው ስንተካ አንደኛ ዲኮሎናይዝ እያደረግን ነው ማለት ነው።" - ሲሉ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ቋንቋና ስነጽሁፍ መምህር እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነሰብ ኮሌጅ ዲን አስቻለው ለገሰ (ዶ/ር) ተናግረዋል።
በዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ፣ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ስነጽሁፍ አስተማሪ እና በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነሰብ ኮሌጅ ዲን አስቻለው ለገሰን (ዶ/ር) አነጋግሮ የአፍሪካን ስነጽሁፍ ከቅኝ ግዛት እሳቤ ለማላቀቅ መደረግ ያሉባቸውን ጉዳዮች በቀዳሚው ክፍል እናስደምጣችኋለን። እንዲሁም ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ መድረክ መለያ የሆኗትን አትሌቲክስ (አትሌቶቿን) እና ቡናን በዲፕሎማሲ ረገድ ''ሶፍት ዲፕሎማሲ'' አማራጭነት መጠቀም በምትችልባቸው ሁኔታዎች ላይ ሁለተኛው ጉዳያችን አድርገነዋል። ለዚህም የታሪክ አጥኝ እና የመገናኛ ብዙሀን ጥናት ባለሞያ የሆኑትን ተረፈ ወርቁን አነጋግረናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
በዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ፣ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ስነጽሁፍ አስተማሪ እና በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነሰብ ኮሌጅ ዲን አስቻለው ለገሰን (ዶ/ር) አነጋግሮ የአፍሪካን ስነጽሁፍ ከቅኝ ግዛት እሳቤ ለማላቀቅ መደረግ ያሉባቸውን ጉዳዮች በቀዳሚው ክፍል እናስደምጣችኋለን። እንዲሁም ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ መድረክ መለያ የሆኗትን አትሌቲክስ (አትሌቶቿን) እና ቡናን በዲፕሎማሲ ረገድ ''ሶፍት ዲፕሎማሲ'' አማራጭነት መጠቀም በምትችልባቸው ሁኔታዎች ላይ ሁለተኛው ጉዳያችን አድርገነዋል። ለዚህም የታሪክ አጥኝ እና የመገናኛ ብዙሀን ጥናት ባለሞያ የሆኑትን ተረፈ ወርቁን አነጋግረናል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/18/2301463_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_dcbaea2fc24d8d88e885611fca6a4003.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
аудио
የአፍሪካን ስነጽሁፍ ከቅኝ ግዛት እሳቤ ነጻ ማውጣት፦ በንጉጊ ዋ ቲዮንጎ እይታ
ዘላለም ደመሴ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
"እኛ ደግሞ አፍሪካውያኖች የራሳችን ታሪክ የምንነግርበት፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ የምናስተላልፍበት ጥበብ፣ የራሳችን መንገድ አለን። ስለዚህ ይሄ የአውሮፓ ተኮር የሆነውን አመለካከት ከአፍሪካ ስነ ጽሁፍ ውስጥ አውጥተን በአፍሪካ ተኮር ወይም ደግሞ አፍሮ ሴንትሪክ በሆነው ስንተካ አንደኛ ዲኮሎናይዝ እያደረግን ነው ማለት ነው።" - ሲሉ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ቋንቋና ስነጽሁፍ መምህር እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነሰብ ኮሌጅ ዲን አስቻለው ለገሰ (ዶ/ር) ተናግረዋል።
በዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ፣ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ስነጽሁፍ አስተማሪ እና በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነሰብ ኮሌጅ ዲን አስቻለው ለገሰን (ዶ/ር) አነጋግሮ የአፍሪካን ስነጽሁፍ ከቅኝ ግዛት እሳቤ ለማላቀቅ መደረግ ያሉባቸውን ጉዳዮች በቀዳሚው ክፍል እናስደምጣችኋለን። እንዲሁም ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ መድረክ መለያ የሆኗትን አትሌቲክስ (አትሌቶቿን) እና ቡናን በዲፕሎማሲ ረገድ ''ሶፍት ዲፕሎማሲ'' አማራጭነት መጠቀም በምትችልባቸው ሁኔታዎች ላይ ሁለተኛው ጉዳያችን አድርገነዋል። ለዚህም የታሪክ አጥኝ እና የመገናኛ ብዙሀን ጥናት ባለሞያ የሆኑትን ተረፈ ወርቁን አነጋግረናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ: